Page 1 of 1

BREAKING NEWS እስራኤል ዳንሳ ታሰረ !!!

Posted: 06 Jan 2020, 13:56
by clear12
BREAKING NEWS ታህሳስ 23/2012 ዓ.ም በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው ፍርድቤት የቀረቡት እስራኤል ዳንሳ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት አንደኛ ደረጃ ፍርድቤት ክሳቸውን በማረፊያ ቦታ ሆነዉ እንዲከታተሉ በመወሰኑ ታስረዋል፡፡ አቃቤ ህግ የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ የጠየቀ ሲሆን ፍርድ ቤቱ 12 ቀናት ፈቅዷል ሲል ኢትዮ ኦን ላይን ዘግቧል፡፡ እስራኤል ዳንሳ በተከታዮቻቸው ሰንድ እንደፈዋሽ የሚታዩ ሲሆን ፤ በተለያዩ የማጭበርበር ወንጀሎች ተጠርጥረው መታሰራቸውን ሰምተናል፡፡


Re: BREAKING NEWS እስራኤል_ዳንሳ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው_መታሰራቸው_ተሰማ፡

Posted: 06 Jan 2020, 14:26
by clear12
እስራኤል ዳንሳ ታሰረ l Israel Dansa Ethiopia

Re: BREAKING NEWS እስራኤል ዳንሳ ታሰረ !!!

Posted: 06 Jan 2020, 18:46
by clear12