Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: ""ሚኒሊክ ተሳስተዋል"" ታምራት ነገራ (Oromian Tube)

Post by tlel » 06 Jan 2020, 16:27

This guy is so right!! Everything. Ende ager demokracy le ityopia ayasfeligim. Ityopia sew beza yemibalew, what will they say about India and China? India government make sure not to reduce population whereas the fanatic tribalist Nesawchiwoch kortew kortew yihen talak hezben matfat niw. Abzagnaw sewu Tamirat lai kemechoch tenesteh agerehen aand adirg. Exactly!!!

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: ""ሚኒሊክ ተሳስተዋል"" ታምራት ነገራ (Oromian Tube)

Post by tlel » 06 Jan 2020, 16:48

When was this recorded? Before or after tplf? Is the guy with red shirt kidding? If Ethiopia is the fourth from Africa economically how come Dr Aby is begging for money from IMF/WB and other countries? This fake economic growth must stop. by telling the truth, at least we can solve problems not by faking. yihen lij shabia endaygelew bicha.

Ibidda
Member
Posts: 130
Joined: 12 Mar 2012, 17:37

Re: ""ሚኒሊክ ተሳስተዋል"" ታምራት ነገራ (Oromian Tube)

Post by Ibidda » 06 Jan 2020, 17:40

ሁሉንም ጨፍልቆ የነበረው አማርኛ መሰለኝ፤ ሰማንያ ምናምኑ የቀረው ሁሉም በየቤቱ እያወራና ለልጅ ልጆቹ እያስተላለፈ ነው ለዚህ የበቃው ኢትዮጲያዊያን ጥበበኞች ናቸው። ችግሩ አማራ በባዶ እግሩ እየሄደ እንደ ጃፓን መሆን መፈለጉ ነው፤ ወይ ሰልጥነው አላሰለጠኑን ወይ ተምረው አላስተማሩን፤ አላህ የሰጠኝን ነጻነት ማንም አይነጥቀኝም፤ ባይሆን ግን በስምምነት አንዱ ተመርጦ ለሃገር አንድነት ከራሳቸው ጋር ጎን ለጎን ቢሰጥ ይጠቅማል፤ አማርኛ ተጠናክሮ ለሁሉም ክልል መቀጠል አለበት፤ አፋን ኦሮሞ ደግሞ በክልሉ መቀጠል ይችላል፤ አማርኛ ከጠፋ ኢትዮጲያም ትጠፋለች፤ ይሄ ሁሉ መቶ አመት ግዛትና የባህል ወረራ እንዲህ በቀላሉ አይነቀልም።

አማራ ደግሞ ትግርኛን በክልል ደረጃ ቢማሩ፤ ይጠቀማሉ እንጂ አይጎዱም።

Post Reply