Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 05 Jan 2020, 10:47

"ህነግ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ መግለጫ እሰጣለሁ" ብላለች ብለው ድምፀ ወያኔ ብከፍት ያን ያረጀ የሽፍታ ቀረርቶ እያከታተለች ለቀቀች። ለነገሩ ከአቦይ ስብሃት ቤተሰብ ምን ይጠበቃል። ያረጁ፥ የጃጁ፥ ከአፋቸው በስተቀር ቅስማቸው ተሰብሮ፥ ወኔያቸው የሞቱ ናቸው። ስለዚህ ያው እንደተለመደው በውሸት የታጀበ ወሬያቸውን ያወራሉ። አብቹ ደግሞ ነገሮችን በጥሞና እያጤነ ሥራውን ይሰራል። የሚፎክር ይፎክራል፣ ሽንፈት የመረረው ዘወትር ያለቃቅሳል። ይሁን እንጂ ሁሉም ነገር በጥሞና እየታየ፣ በዘዴ እየተመራ ይፈፀማል። አሁን ትህነግ ምን ሊነግረን ይችላል? "ከኢህአዴግ ወጥቼያለሁ" እንዳይል የወጣው በ2010 ዓ.ም ነው። "ከኢትዮጵያ ተገንጥያለሁ!" ብለን ላለፉት 45 አመታት ሲሰራበት የኖረው ነው። የኤፄ ዮሃንስ ዘውድ ወራሾች ኢትዮጵያን ከድተው ከኢጣሊያን ጋር ባንዳ ሆነው እንደነበር ጠንቅቀን እናውቃለን። ይሄ ብቻ ሳይሆን እንዲህ ያሉ ባንዳዎችን እንዴት ነጥሎ መያዝና ማኮላሸት እንደሚቻል ከቅድመ አያቶቻችን ልምድ ቀስመናል። በአጠቃላይ "ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ" ነው ነገሩ።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 05 Jan 2020, 10:54

የህወሓት መግለጫ በስእል!!!!
Hameddibewoyane wrote:
05 Jan 2020, 10:47
"ህነግ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ መግለጫ እሰጣለሁ" ብላለች ብለው ድምፀ ወያኔ ብከፍት ያን ያረጀ የሽፍታ ቀረርቶ እያከታተለች ለቀቀች። ለነገሩ ከአቦይ ስብሃት ቤተሰብ ምን ይጠበቃል። ያረጁ፥ የጃጁ፥ ከአፋቸው በስተቀር ቅስማቸው ተሰብሮ፥ ወኔያቸው የሞቱ ናቸው። ስለዚህ ያው እንደተለመደው በውሸት የታጀበ ወሬያቸውን ያወራሉ። አብቹ ደግሞ ነገሮችን በጥሞና እያጤነ ሥራውን ይሰራል። የሚፎክር ይፎክራል፣ ሽንፈት የመረረው ዘወትር ያለቃቅሳል። ይሁን እንጂ ሁሉም ነገር በጥሞና እየታየ፣ በዘዴ እየተመራ ይፈፀማል። አሁን ትህነግ ምን ሊነግረን ይችላል? "ከኢህአዴግ ወጥቼያለሁ" እንዳይል የወጣው በ2010 ዓ.ም ነው። "ከኢትዮጵያ ተገንጥያለሁ!" ብለን ላለፉት 45 አመታት ሲሰራበት የኖረው ነው። የኤፄ ዮሃንስ ዘውድ ወራሾች ኢትዮጵያን ከድተው ከኢጣሊያን ጋር ባንዳ ሆነው እንደነበር ጠንቅቀን እናውቃለን። ይሄ ብቻ ሳይሆን እንዲህ ያሉ ባንዳዎችን እንዴት ነጥሎ መያዝና ማኮላሸት እንደሚቻል ከቅድመ አያቶቻችን ልምድ ቀስመናል። በአጠቃላይ "ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ" ነው ነገሩ።

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ!!!!

Post by pushkin » 05 Jan 2020, 10:59

ዙሮ ዙሮ ኣሸኳይ ስብሰባና ጨሪሽና'ለና !
ሕዚ ካብ ጉባኤ ኣዳራሽ ወፂእና ላብ ኣኽሱም ሆቴል ዱላና ሒዝና ንኸድ'ለና !
እዘን ናይ ደብሪጽዋ ጫማ ደኣ እንታይ እየን ዝመስላ? ካብ ገዛ ወጻኢ፣ ደገ ዝሓደራ ዶ ይመስላ ሓቀይ ?
Hameddibewoyane wrote:
05 Jan 2020, 10:54
የህወሓት መግለጫ በስእል!!!!
Hameddibewoyane wrote:
05 Jan 2020, 10:47
"ህነግ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ መግለጫ እሰጣለሁ" ብላለች ብለው ድምፀ ወያኔ ብከፍት ያን ያረጀ የሽፍታ ቀረርቶ እያከታተለች ለቀቀች። ለነገሩ ከአቦይ ስብሃት ቤተሰብ ምን ይጠበቃል። ያረጁ፥ የጃጁ፥ ከአፋቸው በስተቀር ቅስማቸው ተሰብሮ፥ ወኔያቸው የሞቱ ናቸው። ስለዚህ ያው እንደተለመደው በውሸት የታጀበ ወሬያቸውን ያወራሉ። አብቹ ደግሞ ነገሮችን በጥሞና እያጤነ ሥራውን ይሰራል። የሚፎክር ይፎክራል፣ ሽንፈት የመረረው ዘወትር ያለቃቅሳል። ይሁን እንጂ ሁሉም ነገር በጥሞና እየታየ፣ በዘዴ እየተመራ ይፈፀማል። አሁን ትህነግ ምን ሊነግረን ይችላል? "ከኢህአዴግ ወጥቼያለሁ" እንዳይል የወጣው በ2010 ዓ.ም ነው። "ከኢትዮጵያ ተገንጥያለሁ!" ብለን ላለፉት 45 አመታት ሲሰራበት የኖረው ነው። የኤፄ ዮሃንስ ዘውድ ወራሾች ኢትዮጵያን ከድተው ከኢጣሊያን ጋር ባንዳ ሆነው እንደነበር ጠንቅቀን እናውቃለን። ይሄ ብቻ ሳይሆን እንዲህ ያሉ ባንዳዎችን እንዴት ነጥሎ መያዝና ማኮላሸት እንደሚቻል ከቅድመ አያቶቻችን ልምድ ቀስመናል። በአጠቃላይ "ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ" ነው ነገሩ።

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ!!!!

Post by Weyane.is.dead » 05 Jan 2020, 11:37

Tplfs meglecha after the conference :shock: :shock: :shock:


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ሺህ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ!!!!

Post by Weyane.is.dead » 05 Jan 2020, 12:17

Weyane.is.dead wrote:
05 Jan 2020, 11:37
Tplfs meglecha after the conference :shock: :shock: :shock:


Post Reply