Page 1 of 1

"ትግራዋይ የአድዋ አውራጃ ባሪያ ሆኖ የሚኖረው እስከመቸ ነው?" አብርሃ ደስታ የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!

Posted: 01 Jan 2020, 16:12
by Maxi
"ትግራዋይ የአድዋ አውራጃ ባሪያ ሆኖ የሚኖረው እስከመቸ ነው?" አብርሃ ደስታ የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!
Abraha Desta

"ኩሉ ትግራዋይ አብ ኩሉ መዳይ ማዕረ ዕድል ይርከብ! ማንም ካብ ማንም አይንእስይ! ኩሉ ዓርሱ ብዓርሱ የመሓድር" ምስ በልና እቶም ዓሌታውያን ንምንታይ ክኣስሩ ጀሚሮም? ትግራዋይ አስተውዕል! ናታቶም ባርያ ኾይንካ ምንባር ይኣኽለካ!

***********
"ሁሉም ትግራዋይ በሁሉም ቦታ እኩል እድል ያግኝ!ማንም ከማንም አያንስም!ሁሉም እራሱን በእራሱ ያስተዳደር "ካልን በሃላ እነዛ ቤተዘመዶች ለምን ማሰር ጀመሩ? ትግራዋይ አስተውል! የእነሱ ባርያ ሆነህ መኖር ማብቃት አለበት"
Please wait, video is loading...

Re: "ትግራዋይ የአድዋ አውራጃ ባሪያ ሆኖ የሚኖረው እስከመቸ ነው?" አብርሃ ደስታ የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!

Posted: 01 Jan 2020, 16:18
by Maxi
Abraha Desta የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!

ደብረፅዮን "በሚቃወሙን ላይ እርምጃ እንወስዳለን" ብሎ መንግስታዊ አምባገነንነት ባደባባይ ካወጀ በኋላ እስካሁን ድረስ በ21 የዓረና አባላት ላይ ድብደባ የተፈፀመ ሲሆን ዛሬ ደግሞ አክሱም ከተማ አከባቢ የሚንቀሳቀሱ ሁለት የዓረና አባላት ተደብድበው ታስረዋል።

Please wait, video is loading...

Re: "ትግራዋይ የአድዋ አውራጃ ባሪያ ሆኖ የሚኖረው እስከመቸ ነው?" አብርሃ ደስታ የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!

Posted: 01 Jan 2020, 18:41
by Hawzen
present wrote:
01 Jan 2020, 16:14
Bingo!! Tigreans!

It's a great step towards exposing and isolating Ascari Eritrean tplfs hiding in mekele hotel in the name of Adwa Ethiopians



Maxi wrote:
01 Jan 2020, 16:12
"ትግራዋይ የአድዋ አውራጃ ባሪያ ሆኖ የሚኖረው እስከመቸ ነው?" አብርሃ ደስታ የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!


:lol: :lol: :lol: :lol:

Baby Wushiyee aka Sister Belaynesh is originally from Adwa. She always tries to diffuse the blame from the Adwan coward goons to "Eritreans" :lol: :lol: :lol: :lol:

Happy New Year, Ascaria Present.

Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF

Re: "ትግራዋይ የአድዋ አውራጃ ባሪያ ሆኖ የሚኖረው እስከመቸ ነው?" አብርሃ ደስታ የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!

Posted: 01 Jan 2020, 18:45
by Maxi

Re: "ትግራዋይ የአድዋ አውራጃ ባሪያ ሆኖ የሚኖረው እስከመቸ ነው?" አብርሃ ደስታ የአርና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር!!

Posted: 01 Jan 2020, 19:02
by Digital Weyane
We Weyane are all from Adwa, and we are the most civilized, intelligent and educated people than the rest of Tigray by virtue of having pure bloodlines and an impeccable racial pedigree. We demand other Tegaru to bow down to us and kiss the ground that we walk on, because we are the Royal House of Tigray, and we are ordained to rule over the population for eternity.

If you have any questions, please reach out to our Weyane brother Awash - the Conquering Lion of Adwa!