የደጉዓ ተምቤን ኣስተዳዳሪዎች በሃገረሰላም ከተማ ለኮብል ስቶን መስርያ ከተመደበው 11 ሚልዮን ብር በጀት 4 ሚልዮኑ ብር ወደ ኪሳቸው ኣስገብተውታል።
የኮብል ስቶን ስራው እንዲሰሩ ለሶስት ወር ስልጠና የወሰዱት 150 ወጣቶች፣ ኣካል ጉዳተኞችና ተፈናቃዮች ተደራጅተው ሊሰሩት የተዘጋጀው በጀት ከኣንድ ሶስተኛው በላይ ብር በወረዳ ኣስተዳዳሪዎች ተዘርፈዋል።
ወጣቶቹ ለዘራፊዎቹ ኣስተዳዳሪዎች
፩) "የተመደበው ባጀት የት ኣስገባቹት?
፪) ኣምና 50 ሰዎች ተደራጅተው ሲሰሩ 3.5 ሚልዮን ተመድቦ የነበረው፤
ዘንድሮ 150 ሰዎች የሚሳተፉበት መጀመርያ የተመደበው 11 ሚልዮን ብር ኋላ ባልታወቀ ሁኔታ 4 ሚልዮን ብሩ ወደኪሳቸው ኣስገብተው 7 ሚልዮን ብር ብቻ የታሰበው ስራ እንዴት ይሰራል?
፫) የተመደበው 4 ሚልዮን ብር ማን ቆርጦ ወሰደው?
፬) በዚህ ትንሽ ብር ምንዓይነት ጥራት ያለው ስራ ሊሰራ ይችላል?
ብለው ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን ኣስተዳዳሪዎቹ መልስ ከመስጠት ይልቅ ወደ ማስፈራራት ገብተዋል።
ወጣቶቹ ጥያቅያቸው ከወረዳው ኣልፈው ወደ ዞኑና ክልል ሊያቀርቡ ተዘጋጅተዋል።
የወጣቶቹ ድምፅ ሰምቶ ሌቦቹን ማጋለጥ የሚችል ጋዜጠኛ ቢገኝ ደስታቸው ኣይችሉትም።
ኣስተዳዳሪዎች ስራቸው ስለሚያውቁ የድምፅ ወያነ ጋዜጠኛ ጠርተው ጥሩ ስራ እንደሰሩ ኣሰርተው እንደተመለሱና ወጣቶቹን እንደማይወክል እንዲታወቅላቸው ይፈልጋሉ።
እነዚ 4 ሚልዮን ብር ቆርጠው ያስቀሩት ባለስልጣናት ከወረዳ ኣስተዳዳሪ እስከ የፅዳት ሰራተኞች የስብሓት ነጋ ኔትወርክ ሆነው ከዓድዋ የተላኩ ፀረ ህዝብ ገዢዎች ናቸው።
እነዚህ ወረዳው ከጫፍ እስከ ጫፍ የወረሩት ባለ ግዜዎች የፈለጉት የህዝብር እንደመዘበሩ ቢታወቁና ቢረጋገጥ እንኳ ወደ ሌላ ወረዳ ሊቀየሩ ካልሆነ በስተቀር ፍርድ ቤት የሚያቀርባቸው ኣካል የለም።
በኣፓርታይድ ኣገዛዝ የህዝብ ሃብት እየተዘረፈ ይገኛልና።
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: የ4 ሚልዮን ብር ሌብነት በሃገረሰላም!
Weyane robbing tigray like no tomorrow
Hameddibewoyane wrote: ↑01 Jan 2020, 10:46የደጉዓ ተምቤን ኣስተዳዳሪዎች በሃገረሰላም ከተማ ለኮብል ስቶን መስርያ ከተመደበው 11 ሚልዮን ብር በጀት 4 ሚልዮኑ ብር ወደ ኪሳቸው ኣስገብተውታል።
የኮብል ስቶን ስራው እንዲሰሩ ለሶስት ወር ስልጠና የወሰዱት 150 ወጣቶች፣ ኣካል ጉዳተኞችና ተፈናቃዮች ተደራጅተው ሊሰሩት የተዘጋጀው በጀት ከኣንድ ሶስተኛው በላይ ብር በወረዳ ኣስተዳዳሪዎች ተዘርፈዋል።
ወጣቶቹ ለዘራፊዎቹ ኣስተዳዳሪዎች
፩) "የተመደበው ባጀት የት ኣስገባቹት?
፪) ኣምና 50 ሰዎች ተደራጅተው ሲሰሩ 3.5 ሚልዮን ተመድቦ የነበረው፤
ዘንድሮ 150 ሰዎች የሚሳተፉበት መጀመርያ የተመደበው 11 ሚልዮን ብር ኋላ ባልታወቀ ሁኔታ 4 ሚልዮን ብሩ ወደኪሳቸው ኣስገብተው 7 ሚልዮን ብር ብቻ የታሰበው ስራ እንዴት ይሰራል?
፫) የተመደበው 4 ሚልዮን ብር ማን ቆርጦ ወሰደው?
፬) በዚህ ትንሽ ብር ምንዓይነት ጥራት ያለው ስራ ሊሰራ ይችላል?
ብለው ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን ኣስተዳዳሪዎቹ መልስ ከመስጠት ይልቅ ወደ ማስፈራራት ገብተዋል።
ወጣቶቹ ጥያቅያቸው ከወረዳው ኣልፈው ወደ ዞኑና ክልል ሊያቀርቡ ተዘጋጅተዋል።
የወጣቶቹ ድምፅ ሰምቶ ሌቦቹን ማጋለጥ የሚችል ጋዜጠኛ ቢገኝ ደስታቸው ኣይችሉትም።
ኣስተዳዳሪዎች ስራቸው ስለሚያውቁ የድምፅ ወያነ ጋዜጠኛ ጠርተው ጥሩ ስራ እንደሰሩ ኣሰርተው እንደተመለሱና ወጣቶቹን እንደማይወክል እንዲታወቅላቸው ይፈልጋሉ።
እነዚ 4 ሚልዮን ብር ቆርጠው ያስቀሩት ባለስልጣናት ከወረዳ ኣስተዳዳሪ እስከ የፅዳት ሰራተኞች የስብሓት ነጋ ኔትወርክ ሆነው ከዓድዋ የተላኩ ፀረ ህዝብ ገዢዎች ናቸው።
እነዚህ ወረዳው ከጫፍ እስከ ጫፍ የወረሩት ባለ ግዜዎች የፈለጉት የህዝብር እንደመዘበሩ ቢታወቁና ቢረጋገጥ እንኳ ወደ ሌላ ወረዳ ሊቀየሩ ካልሆነ በስተቀር ፍርድ ቤት የሚያቀርባቸው ኣካል የለም።
በኣፓርታይድ ኣገዛዝ የህዝብ ሃብት እየተዘረፈ ይገኛልና።
Re: የ4 ሚልዮን ብር ሌብነት በሃገረሰላም!
if this were in Golden the ወረዳ ኣስተዳዳሪዎች eat 4 million birr and give 7 million for the የኮብል ስቶን ስራውWeyane.is.dead wrote: ↑01 Jan 2020, 13:18Weyane robbing tigray like no tomorrow :shock: :shock: :shock:
Hameddibewoyane wrote: ↑01 Jan 2020, 10:46የደጉዓ ተምቤን ኣስተዳዳሪዎች በሃገረሰላም ከተማ ለኮብል ስቶን መስርያ ከተመደበው 11 ሚልዮን ብር በጀት 4 ሚልዮኑ ብር ወደ ኪሳቸው ኣስገብተውታል።
የኮብል ስቶን ስራው እንዲሰሩ ለሶስት ወር ስልጠና የወሰዱት 150 ወጣቶች፣ ኣካል ጉዳተኞችና ተፈናቃዮች ተደራጅተው ሊሰሩት የተዘጋጀው በጀት ከኣንድ ሶስተኛው በላይ ብር በወረዳ ኣስተዳዳሪዎች ተዘርፈዋል።
if this were in oromia the ወረዳ ኣስተዳዳሪዎች eat 7 million birr and give 4 million for the የኮብል ስቶን ስራው
if this were in buda region the ወረዳ ኣስተዳዳሪዎች eat 11 million birr and give zero birr for the የኮብል ስቶን ስራው
this is the fact.. so the fix is very easy give this 11 million to business community who have collateral they will by local made machinery to make ኮብል ስቶን and sale the ኮብል ስቶን to the poor to build road .. one the ኮብል ስቶን is made by machinery it would be cheaper ... the machinery will not hire a lot of man power that also make the ኮብል ስቶን much cheaper hence more road can be built and more worker can work without breaking their back making ኮብል ስቶን .... the government will get their 11 million loan get back only to loan it to second investors and the cycle keep repeating
but if u r using this news to insult the golden then u r not fixing the problem ...