Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 01 Jan 2020, 10:43
ደብረፅዮን "በሚቃወሙን ላይ እርምጃ እንወስዳለን" ብሎ መንግስታዊ አምባገነንነት ባደባባይ ካወጀ በኋላ እስካሁን ድረስ በ21 የዓረና አባላት ላይ ድብደባ የተፈፀመ ሲሆን ዛሬ ደግሞ አክሱም ከተማ አከባቢ የሚንቀሳቀሱ ሁለት የዓረና አባላት ተደብድበው ታስረዋል"
1. ሐደራ ወሉ
2. መሐሪ ተኽለ
መምህር አብርሃ ደስታ
