ከቬትናም የተወሰደ መዝሙር የትግራይ ወጣቶችን ከ30 አመት በላይ ዘመረውታል!!!!
Posted: 31 Dec 2019, 14:45
ህወሓት ከቬትናም አምጥቶ ይህንን ነውረኛ መዝሙር የትግራይ ወጣቶችን ከ30 አመት በላይ በትምህርት ቤት አዘምሮታል አንድ ወጣት እንደተናገረው ይህ መዝሙር ልጅ ሁኖ ትምህርት ቤት ሲዘምረው ሌሊት ተኝቶ በእንቅልፍ ልቡ ጅቦች ያስጨንቀው አንደነበር ገልጽዋል። ታዲያ ከዚህ በላይ ወንጀል አለ?



