Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ከቬትናም የተወሰደ መዝሙር የትግራይ ወጣቶችን ከ30 አመት በላይ ዘመረውታል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 31 Dec 2019, 14:45

ህወሓት ከቬትናም አምጥቶ ይህንን ነውረኛ መዝሙር የትግራይ ወጣቶችን ከ30 አመት በላይ በትምህርት ቤት አዘምሮታል አንድ ወጣት እንደተናገረው ይህ መዝሙር ልጅ ሁኖ ትምህርት ቤት ሲዘምረው ሌሊት ተኝቶ በእንቅልፍ ልቡ ጅቦች ያስጨንቀው አንደነበር ገልጽዋል። ታዲያ ከዚህ በላይ ወንጀል አለ?


simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ከቬትናም የተወሰደ መዝሙር የትግራይ ወጣቶችን ከ30 አመት በላይ ዘመረውታል!!!!

Post by simbe11 » 31 Dec 2019, 14:51

ወይ የህወሃት ነገር:: ይህም አለ?
አሁን ግን በጅብ ሳይሆን በአንበሶች ተከበሻል:: ምን ታመጫለሽ???

Post Reply