Page 1 of 1
Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።
Posted: 30 Dec 2019, 13:46
by MINILIK SALSAWI
የኦሮሞ ፖለቲካ አቀንቃኝ እና የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ OMN ዋና ሃላፊ አቶ ጀዋር መሐመድ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረንስ በምህጻሩ ኦፌኮን በአባልነት መቀላቀላቸውን አስታወቁ። አቶ ጀዋር ዛሬ ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ የአሜሪካን ዜግነታቸውን ለመመለስ በሂደት ላይ እንደሚገኙ አስታውቀው የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ኃላፊነታቸውን እንደሚያስረክቡም ተናግረዋል። የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረንስ ፓርቲን ስለመቀላቀልዎ መረጃዎች እያመለከቱ ነው ምን ያኽል እውነት ነው? የተባሉት አቶ ጀዋር መልሳቸው፤ «እውነት ነው።» የሚል ነው።
ያነጋገራቸው ታምራት ዲንሳ ነው።
ቃለምልልሱን ያድምጡ። ---
https://mereja.com/amharic/v2/191747
Re: Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።
Posted: 30 Dec 2019, 14:14
by tamirat
it is impossible!!!
Re: Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።
Posted: 30 Dec 2019, 16:34
by Revelations
Jawar Mohammed can't settle his IRS case fast enough to be able to surrender his US citizenship in time to run for elections unless Abiy Ahimed tramples on the rules once again. On the other hand, his alleged crimes against the 86 innocent victims has not been investigated either.
Re: Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።
Posted: 30 Dec 2019, 16:45
by Abere
የየመን እና የግብፅ ዜግነቱንስ መቼ ነው የሚመልሰው? ጁሃር ተሸወዴ በሉኝ - የሠራውን እያወቀ እውነት በሰላም በአዲስ አበባ ጎዳና ላይ መሄድ እችላለሁ ብሎ ነው? ይኸ ነገር ሿሿ ወይም ፎርጅድ አሰርተው ሊያናፍሱ ነው። እባብ ብዙ ምላስ አለው።
Re: Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።
Posted: 31 Dec 2019, 05:40
by MINILIK SALSAWI