Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

አጭበርባሪዋ ኢዜማ/ግንቦት 7 በኦሮምያ ክልል እግሯ ተሰበረ፣ በአዳማ የሚገኘው የኢዜማ ቢሮ ተሰጋ!!

Post by Maxi » 30 Dec 2019, 11:25



አጭበርባሪዋ ኢዜማ/ግንቦት 7 በኦሮምያ ክልል እግሯ ተሰበረ፣ በአዳማ የሚገኘው የኢዜማ ቢሮ ተዘጋ!! :P :P :P
Please wait, video is loading...

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: አጭበርባሪዋ ኢዜማ/ግንቦት 7 በኦሮምያ ክልል እግሯ ተሰበረ፣ በአዳማ የሚገኘው የኢዜማ ቢሮ ተሰጋ!!

Post by Ethoash » 30 Dec 2019, 11:46

ይህ ነው ሙሉ ዜናው ኤዜማ የቋንቋ እጝጋትን ስላማያሞላ ነው የተዘጋው።
በአዳማ ለመንቀሳቀስ በአፋን ኦሮምኛ ማናገር እና ኦሮሞ ውስጥ ሁለት አመት የኖሩ ሰውችን ለምርጫ ማቅረብ አለበት ግን ኢዜማ ይህንን ባለማክበሩና የአማራን የበላይነትን ለማስፈር በኢዜማ ስም ይህ ጎጡ ስለታወቀበት ነው። ኦሮሞ ተናጋሪዎችን አላስገባም በማለቱ ነው እራሱን በራሱ ለመዝጋት የተገደደው የቤት ክራይ መክፈል አቅቶት። የሶስት ወር የውሃና የመብራት እዳም አለበት ። የቀበሌ አንድ ክፍል ቤት ክፍቶ ቢሮ ናት እያለም ማወናበዱም ተደርሶበት ቢሮ የሚለውን ቃል እንድጥል ተገዶዋል ዛኒጋባ በሚለው እንዲተካ ምክር ተስጥቶታል።

ኢዜማ በጠቃላይ ሽፍታ ድርጅት ነው ። በአመራሩ ላይ አንድም የብሔር ብሔረተስብን ወክልና የሌለው አመራር በሙሉ በጉራጌዎች የተሞላ አማራን አባገነንነትን በኢትዬዽያ ስም በኦሮሞ ላይ የመጫን ጉዱጉዱ ለአማራም አልስራም እንኳን ለጉራጌ ለደመዝሙሩ

why this people start farming mega farming mega industry .. how many people can be PM ..

Post Reply