-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ትህነግ እሳት እንደ ገባ ላሰቲክ ተጠቅልላ አደዋ አውራጃ ተወሸቃለች!
በክልል አንድ የአንድ አውራጃ የበላይነት ሰፍኖል ተብሎ ሲነገር "አማራን ደሰ እንዳይለው" ትላለች። አሁን ትህነግን የሚጠላው አካባቢ እየበዛ ነው። ተንቤን ከድሮም ትህነግን አይደግፍም እንደርታ ጉምጉም ሲል ነው የኖረው አሁን ለይቶለት ባንዳነት ተፈርጆል። አጋሜ በተወሰነ የትህነግ ደጋፊ ነበር አሁን እንደ አብርሀም በላይ አይነት ቆራጥ ተነሰቶል። በክልል አንድ ካሉ ሰድሰት አውራጃ ትህነግ ጎን የቆመ የመሰለው አድዋ ነው ። አዶዋም በቅርብ መንቃቱ አይቀርም።
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47506
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ትህነግ እሳት እንደ ገባ ላሰቲክ ተጠቅልላ አደዋ አውራጃ ተወሸቃለች!
Chika Angol Seyom Teshome Woyane Meta Qitih Liqeta

-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9821
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትህነግ እሳት እንደ ገባ ላሰቲክ ተጠቅልላ አደዋ አውራጃ ተወሸቃለች!
ሽሮ በልቶ የሚውል የትግራይ ህዝብ ኡኛን ወያኔ ይደግፍ ወይም አይደግፍ ምንም ለውጥ አያመጣም። ከካታር መንግሥት በምናገኘው ድጋፍ ብቻ መኖር እንችላለን።