Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

"ጅብ በማያውቁት ሃገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ" ነበር ያለው?

Post by Ejersa » 28 Dec 2019, 11:58

ደብረፅዬን በዛሬ ንግግራቸው እኛ የማንም ተላላኪ አይደለንም የትግራይ ህዝብ ግን አይደለም መላክ ዝለሉ ካለን የምንጠይቀው ነገር ቢኖር ምን ያህል እንዝለልልህ ብለን ነው" ህወሃት ፌደራል እያለ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የሻእብያ ተላላኪ ይሉን ነበር ህወሃት አሮጌ ጅቦች ተብለው መቀሌ አክሱም ሆቴል ሲመሽጉ ድስት ላሾችን ሰብስበው ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድን የሻእብያ ተላላኪ ብለውት እርፍ።ለማንኛውም አደራ ደብረፅዬን እንዳይዘል እሱ ከዘለለ መሬት ይንቀጠቀጣል።