
"ጅብ በማያውቁት ሃገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ" ነበር ያለው?
ደብረፅዬን በዛሬ ንግግራቸው እኛ የማንም ተላላኪ አይደለንም የትግራይ ህዝብ ግን አይደለም መላክ ዝለሉ ካለን የምንጠይቀው ነገር ቢኖር ምን ያህል እንዝለልልህ ብለን ነው" ህወሃት ፌደራል እያለ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የሻእብያ ተላላኪ ይሉን ነበር ህወሃት አሮጌ ጅቦች ተብለው መቀሌ አክሱም ሆቴል ሲመሽጉ ድስት ላሾችን ሰብስበው ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድን የሻእብያ ተላላኪ ብለውት እርፍ።ለማንኛውም አደራ ደብረፅዬን እንዳይዘል እሱ ከዘለለ መሬት ይንቀጠቀጣል።

