Page 1 of 1

የካፒቴኖች የስራ ማቆም አድማ ያሰጋል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማናጀር የአቶ ተወልደ ማኔጅመንትና የሰራተኛ ማሕበሩ ፍጥጫ ተባብሷል

Posted: 28 Dec 2019, 10:49
by MINILIK SALSAWI
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኛ ማህበር ለመንግሥት የድረሱልን ጥሪ አቀረበ

“የአየር መንገዱ አስተዳደር ኢሰብአዊ ድርጊቶችንና የመብት ጥሰቶችን ይፈጽምብናል”

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኛ ማህበር፤ “አየር መንገዱ በማህበሩ አባላትና ሰራተኞች ላይ እየፈፀመ ያለውን ኢ-ሰብአዊ ተግባርና ዓይን ያወጣ የመብት ጥሰት መንግስት ሊያስቆምልን ይገባል” አለ፡፡

Read Full Story : https://mereja.com/amharic/v2/190490


Re: የካፒቴኖች የስራ ማቆም አድማ ያሰጋል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማናጀር የአቶ ተወልደ ማኔጅመንትና የሰራተኛ ማሕበሩ ፍጥጫ ተባብሷል

Posted: 28 Dec 2019, 15:14
by tlel
Ato Tewelde, had created Gulag secret torture detention under the Airlines. Jawar works with him. It is time Girma Wake take over the Airlines.