Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 10471
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

የካፒቴኖች የስራ ማቆም አድማ ያሰጋል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማናጀር የአቶ ተወልደ ማኔጅመንትና የሰራተኛ ማሕበሩ ፍጥጫ ተባብሷል

Post by MINILIK SALSAWI » 28 Dec 2019, 10:49

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኛ ማህበር ለመንግሥት የድረሱልን ጥሪ አቀረበ

“የአየር መንገዱ አስተዳደር ኢሰብአዊ ድርጊቶችንና የመብት ጥሰቶችን ይፈጽምብናል”

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኛ ማህበር፤ “አየር መንገዱ በማህበሩ አባላትና ሰራተኞች ላይ እየፈፀመ ያለውን ኢ-ሰብአዊ ተግባርና ዓይን ያወጣ የመብት ጥሰት መንግስት ሊያስቆምልን ይገባል” አለ፡፡

Read Full Story : https://mereja.com/amharic/v2/190490


tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: የካፒቴኖች የስራ ማቆም አድማ ያሰጋል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማናጀር የአቶ ተወልደ ማኔጅመንትና የሰራተኛ ማሕበሩ ፍጥጫ ተባብሷል

Post by tlel » 28 Dec 2019, 15:14

Ato Tewelde, had created Gulag secret torture detention under the Airlines. Jawar works with him. It is time Girma Wake take over the Airlines.

Post Reply