Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 10471
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
Contact:
Post
by MINILIK SALSAWI » 28 Dec 2019, 10:49
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኛ ማህበር ለመንግሥት የድረሱልን ጥሪ አቀረበ
“የአየር መንገዱ አስተዳደር ኢሰብአዊ ድርጊቶችንና የመብት ጥሰቶችን ይፈጽምብናል”
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰራተኛ ማህበር፤ “አየር መንገዱ በማህበሩ አባላትና ሰራተኞች ላይ እየፈፀመ ያለውን ኢ-ሰብአዊ ተግባርና ዓይን ያወጣ የመብት ጥሰት መንግስት ሊያስቆምልን ይገባል” አለ፡፡
Read Full Story :
https://mereja.com/amharic/v2/190490

-
tlel
- Member
- Posts: 1559
- Joined: 28 Dec 2019, 14:24
Post
by tlel » 28 Dec 2019, 15:14
Ato Tewelde, had created Gulag secret torture detention under the Airlines. Jawar works with him. It is time Girma Wake take over the Airlines.