Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 28 Dec 2019, 07:55
ብርሃኑ ንጉሴ ኢቲዮፒያሊንካ ነው
በሜቴክ ብር ከተንቀባረሩት አንዱ ነው
የሆነ ጊዜ የህውሃት ታሪክ ምናምን ብሎ የሰራውን ፊልም 500 ሺህ ብር ከፍሎ ያየለት ጄኔራል ነበር በስፖንሰር ስም ክንፈው ዳኜ ነበር መሰለኝ። 
ዛሬ ያብር የለም ደርሶ የጠ/ሚር አብይን ንግግር ተከትሎ ነቆራ መሆኑ ነው?
ደግሞ በተሰረቀ ሄሊኮፕተር ሰርቶ ሲል አለማፈሩ! ዱቄት!

-
simbe11
- Member
- Posts: 2088
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Post
by simbe11 » 28 Dec 2019, 20:25
Aye yehode neger!!
Ayte Birhane zarem taweraleh?
Wey alemafer!!!