ጠቅላላ 45 ኮሌጆች በፌዴራል ሰዓት እላፊ ቁጥጥር ስር ወደቁ !!
Posted: 28 Dec 2019, 02:12
ሰዓት እላፊ ወይም ከርፊው ሲጀመር ማታ ማታ በአንድ በተወሰነ ሰዓት ደወል ይደወልና ሰው ሁሉ እሳቱን ወይም ምድጃውን እንዲሸፍን የሚደርግበት የነእንግሊዝ፣ ፈረንሳይ ሰርአት ነበር ። ከርፊው ማለት እሳት መሸፈን፣ አመድ ማልበስ ማለት ነው።
አሁን ያቢይ መንግስት 45 የኢትዮጵያ ኮሌጆች እሳታቸውን 10 ፒኢም እስከ 6 ኤኤም ድረሽ እንዲሸፍኑ ታዘዙ ። ማለትም ከምሽቱ 10 እስከ 6 ኤኤም ተማሪ ለጎሳ ሁከትም ሆነ፣ ለወሲብ ወይ ለመጀንጀን ሆነ ለመስከር ከመኝታ ቤቱ ውጭ ሊሆን አይችልም ። አሁን ቄሮ ምንትስ እየተባለ የገነነው ያልሰከነ ኩታራ ሁሉ ለአቅመ አዳም በደረሱ ሰዎች ስር ውለዋል ። ትክክል ነው።
አሁን ያቢይ መንግስት 45 የኢትዮጵያ ኮሌጆች እሳታቸውን 10 ፒኢም እስከ 6 ኤኤም ድረሽ እንዲሸፍኑ ታዘዙ ። ማለትም ከምሽቱ 10 እስከ 6 ኤኤም ተማሪ ለጎሳ ሁከትም ሆነ፣ ለወሲብ ወይ ለመጀንጀን ሆነ ለመስከር ከመኝታ ቤቱ ውጭ ሊሆን አይችልም ። አሁን ቄሮ ምንትስ እየተባለ የገነነው ያልሰከነ ኩታራ ሁሉ ለአቅመ አዳም በደረሱ ሰዎች ስር ውለዋል ። ትክክል ነው።