Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና : ህወሓት ብልፅግና ፓርቲን ለመዋሃድ ይቅርታ ሊጠይቅ ነው ተባለ!!

Post by Hameddibewoyane » 26 Dec 2019, 13:20

ህወሓት ብልፅግና ፓርቲን ይቅርታ ጠይቆ ለመዋሃድ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች በመቀሌ ከተማ ዝግ ስብሰባ በማካሄድ ላይ መሆናቸውን ተረጋገጠ።
በሌላ በኩል ደግሞ ወደ ብልፅግና ፓርቲ ለመቀላቀል ጥያቄ ያቀረቡ በኢዲስ አበባ የሚኖሩ የህወሃት አባላት ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ እና ለሃቅ የሚቆም በኢትዮጵያውነቱ የማይደራደር ሌብነት እና ውሸትን የሚፀየፍ በማንነቱ የሚኮራ ጠንካራ የብልጽግና ፓርቲን ለመድገፍ እና አብሮ ለመስራት ቃል መግባታቸውን ታማኝ የመረጃ ምንጮች ይፋ አድርገዋል። መብሰሉ ላይቀር ማገዶ መጨረሱ እንዲሉ ህወሃትም መወሃዷ ላቅር ምንድነው እንደዚህ መግደርደር ።