Page 1 of 1

@Ethio 360: መልካም ገና ዜና ከወደ ሞያሌ ለአብይ የቅኝ ጦር ተበርክቶአል፡፡ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከመከላከል ወደ ማጥቃት መሸጋገሩን ቀደም ሲል ማስታወቁ ይታወሳል፡፡

Posted: 25 Dec 2019, 12:13
by AbebeB
የጠላት ጦር በኦሮሞ ነጻነነት ሠራዊታችን በደረሰበት ጥቃት የተነሣ በሲቪል ሕዝብ ላይ የበቀል ርምጃ መውሰዱም ተዘግቦአል፡፡

ኦሮሚያ በልጆችዋ ትግል ነጻ ትወጣለች!

This news, I believe, is in the best interest of Ethio 360 to report. huhuhu