Page 1 of 1

Breaking : Ethiopian Ambassador to China declared persona non grata and given 72 hours to leave the country

Posted: 24 Dec 2019, 14:57
by Thomas H
ቴክኖሎጂው የቻይና ፤ ወጪው የተሸፈነው በቻይና ሆኖ ዓብይ ግን አይኑን በጨው አጥቦ 8 የአፍሪካ ሀገራት የሳተላይት ምስል ግዢ ጥያቄ አቀረብሉኝ ይላል::እኔ የምለው ግን ዓብይ የአዕምሮ በሽተኛ ለመሆኑ ከዚህ በላይ ማረጋገጫ የለም::የቻይና መንግስት ይሄን እብደት ማስቆም አለበት!


Re: Breaking : Ethiopian Ambassador to China declared persona non grata and given 72 hours to leave the country

Posted: 25 Dec 2019, 17:26
by Dawi
Uncle Tom, :P

አብይ በሕንድ ወይ በራሺያ በኩል የሚቀጥለውን ይላክ እንዴ?

Here is Hana Girma's - "ጨረቃ"! for you.


Thomas H wrote:
24 Dec 2019, 14:57
ቴክኖሎጂው የቻይና ፤ ወጪው የተሸፈነው በቻይና ሆኖ ዓብይ ግን አይኑን በጨው አጥቦ 8 የአፍሪካ ሀገራት የሳተላይት ምስል ግዢ ጥያቄ አቀረብሉኝ ይላል::እኔ የምለው ግን ዓብይ የአዕምሮ በሽተኛ ለመሆኑ ከዚህ በላይ ማረጋገጫ የለም::የቻይና መንግስት ይሄን እብደት ማስቆም አለበት!


Re: Breaking : Ethiopian Ambassador to China declared persona non grata and given 72 hours to leave the country

Posted: 25 Dec 2019, 18:07
by DefendTheTruth
Thomas H wrote:
24 Dec 2019, 14:57
ቴክኖሎጂው የቻይና ፤ ወጪው የተሸፈነው በቻይና ሆኖ ዓብይ ግን አይኑን በጨው አጥቦ 8 የአፍሪካ ሀገራት የሳተላይት ምስል ግዢ ጥያቄ አቀረብሉኝ ይላል::እኔ የምለው ግን ዓብይ የአዕምሮ በሽተኛ ለመሆኑ ከዚህ በላይ ማረጋገጫ የለም::የቻይና መንግስት ይሄን እብደት ማስቆም አለበት!

በነገራችን ለይ "ምስል" ስባል ምን ለማለት ነው (የሳተላይት ምስል)?

is that to mean satellite image(s)?