ፖለቲካችን
Posted: 22 Dec 2019, 14:58
ቢቢሲ ያነጋገራቸው ሌላ አንድ የአካባቢው ነዋሪ፤ በአካባቢው ሙስሊሙና ክርስቲያኑ ማኅበረሰብ ለዘመናት ተሳስሮ እንደኖረ ሲያስረዱ፣ "የክርስቲያን ልጅ እናት ገበያ ስትሄድ የሙስሊም እናት ጡት ጠብቶ ነው ያደገው" በማለት በማኅበረሰቡ መካከል የነበረውን ጥብቅ ግንኙነት ያስረዳሉ።
ሆኖም ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኮረፊ በሚባሉ ነባር ሙስሊሞችና ወሀቢ በሚባሉት መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ለማርገብ ውይይት እየተደረገ እንደነበር ያብራራሉ።
ነባር ሙስሊሞች ከወሀቢዎች ጋር ለማስታረቅ ሂደቶች እንደነበሩና ይህን ተከትሎ ግን ነባር ሙስሊሞች "ከዚህ በኋ ክርስቲያኖች ላይ ለሚደርሰው ነገር ተጠያቂ እንዳልሆኑ የሚገልጽ ደብዳቤ ጻፉ መባሉን፣ "ይህ ደብዳቤም የተወሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ በመድረሱ ውጥረት እንደፈጠረ ያስረዳሉ።
When nighghers get radicalized they turn into .......dangerous animals.
