Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ለጥንቃቄ: ህወሓት ተቃዋሚዎች በመርዝ ለመግደል ዝግጅቷን ጨርሳለች:: ኣንድ የኣረና ኣባል መርዝ ጠጥቶ ከሞት ተርፏል:

Post by Ejersa » 22 Dec 2019, 08:15

ህወሓት የዓረና ጠንካራ አባላት በመርዝ እንዲገደሉ ትእዛዝ አስተላልፍለች።ጥንቃቄ በተሞላበት እንዲመረዙ መረጃ ደርሶኛል። በተለይ ዓድዋ ብሎ በፌስቡክ የሚፁፍት ሰዎች መጀመርያ እንዲመረዙ ነዉ በድብቅ መልእክት ያስተላለፈች ህወሓት።