Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ወያኔዎችና እንደ አይተ ሓላፊ ያሉ ኣሽቃባጮቻቸው የኢትዮጵያን ህዝብ ይቅርታ መጠየቅ ብቻ ነው የሚያዋጣችሁ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 21 Dec 2019, 18:18

27ዓመት ሰርቃችሁና ዋሽታችሁ ይቅር የማይባል ወንጀል ፈፅማችሁ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ከታገሳችሁ ተደምራችሁ ማገዝ እና ይቅርታ መጠየቅ ብቻ ነው ሚያወጣችሁ::ሁላቹሁም እንደ ተፈሪ ዋልዋ መሆን ነው የሚያዋጣቹ::

Digital Weyane
Member+
Posts: 9833
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ወያኔዎችና እንደ አይተ ሓላፊ ያሉ ኣሽቃባጮቻቸው የኢትዮጵያን ህዝብ ይቅርታ መጠየቅ ብቻ ነው የሚያዋጣችሁ!!!!

Post by Digital Weyane » 21 Dec 2019, 19:34

Present, Awash and I will thank you after you allow us to use Article 39 and declare the independence of our Republic of Tigray.

Deal or no deal?
:roll: :roll:

Post Reply