Page 1 of 1

@ESAT: በመስከረም አበራ [የአቶ ለማ መገርሳ “ልዩነት” ሰምና ወርቅ]። ሰምና ወርቁ ፊንፊኔን አቋርጠሽ የሲዳማ ስተት ስለ ደረስሽ ለኦሮሚያ የኮቴ ክፈይ!

Posted: 21 Dec 2019, 16:08
by AbebeB
ሰምና ወርቁ የእናትሽም ሆነ የአባትሽ ምንጮች ነፍጠኞች ስለመሆኑ ፍላጎትሽ የመጤዎችን ሰፈራ አንድ ነን በሚለው ብዙሀነት ጠል ሴራ (ወርቅ) ውስጥ የተደበቀ መሆኑ ነው።

ስለዚህ እናቴ ኦሮሞ ነች እያልሽ (ሰም) ፊንፊኔን አቋርጠሽ የሲዳማ ስተት ስለ ደረስሽ ለኦሮሚያ የኮቴ ክፈይ!

በተረፈውስ ከሚንልክ ቅኝ በምትላቀቀው ኦሮሚያ የቪዛ ማመልከቻሽን ስንገመግም እንገናኝ ይሆናል።

https://www.ethiopianregistrar.com/amha ... ives/74017