ህወሓትን ከምድረገጽ ለማጥፋት የህወሓትን ምንጭ ማድረቅ!!!!
Posted: 21 Dec 2019, 11:48
ይህ ት/ቤት ተምቤን ጉያ ዉስጥ ይገኛል።
በአማራ ህዝብ የተሰራ ት/ቤት ነዉ።
ለአማራ ወንድማችን ህዝብ ላቅ ያለ አክብሮት አለን።
የህወሓት መሪዎች የትግራይ ህዝብና የኣማራ ህዝብ ሊለዩት ያልሰሩት ነገር የለም።አሁንም እየሰሩ ነዉ።


በአማራ ህዝብ የተሰራ ት/ቤት ነዉ።
ለአማራ ወንድማችን ህዝብ ላቅ ያለ አክብሮት አለን።
የህወሓት መሪዎች የትግራይ ህዝብና የኣማራ ህዝብ ሊለዩት ያልሰሩት ነገር የለም።አሁንም እየሰሩ ነዉ።

