Page 1 of 1

ሰበር ዜና! የዓረና እና የትዴፓ አባሎች በረዳ ቆላ ተምቤን ከተማ ጉያ በተባለ ፖሊስ ጣብያ ታስረው ይገኛሉ!!!!

Posted: 21 Dec 2019, 11:31
by Hameddibewoyane
ከታሰሩ አባሎች1 ፀጋይ ደስታ 2 ማርቆስ ፀጋይ 3 ሓየሎም ። የታሰሩበት ምክንያት ለምን በከተማው ትቀሳቀሳላቹ ነው። እናንተ የአብይ አሕመድ ተላላኪዎች ናቹ ብላ በጥቆማ ያሳሰርዋቸው ደግሞ በጤና ጣብያ የምትሰራ ወ/ሮ መድሂን እና የጤና ጣብያው ጠባቂ ሓጎስ በርሀ የተባሉ ናቸው"።
ምንጭ አክቲቪስት ሚኪ ተስፋዬ



Re: ሰበር ዜና! የዓረና እና የትዴፓ አባሎች በረዳ ቆላ ተምቤን ከተማ ጉያ በተባለ ፖሊስ ጣብያ ታስረው ይገኛሉ!!!!

Posted: 21 Dec 2019, 11:34
by Halafi Mengedi
I hope they kill them, no arrest for Amhara buchulas.