ሰበር ዜና: ከዘመን ጋር መዘመን ያልቻለው የትግራይ ነፃ አውጪ ትርጉም የሌለው መዋጮ!!!!
Posted: 21 Dec 2019, 11:27
ከዘመን ጋር መዘመን ያልቻለው የትግራይ ነፃ አውጪ ነኝ የሚለው ትህነግ የካቲት 11 45ኛ የልደት በአሌን በመጠጥና በስካር ስለማሳልፈው እያንዳንዱ የመንግሥት ሰራተኛ 60% ከወር ክፍያው እንዲሰጠን እንዲሁም እያንዳንዱ ነጋዴ 500 ብር እንዲከፍል ትእዛዝ ከህወሓት ተላልፋል።በእለቱ የህወሃት ወዳጄች ከውጪም ከአገር ውስጥም በበአሉ ይቅርታ በተስካሩ እንዲገኙ ጥሪ ቀርቦላቸዋል።የትግራይ ህዝብ ግን ልጆቹ በስደት ቤተሰቦቹ በውሃ ጥም እየተቃጠሉ ይህንን የሚያክል ብር አውጥቶ መደገስ ምን ይባላል?







