Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ፍትህ መስገጃና መቀበሪያ ለተነፈጉ ለአክሱም ሙስሊሞች!!!!

Post by Hameddibewoyane » 20 Dec 2019, 06:17

ትላንት በ ሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የብሄር ብሄሰቦች ቀን በዓል የተከበረ ሲሆን መስገጃና መቀበሪያ ለተነፈጉ ለአክሱም ሙስሊሞችም ፍትህ ተጠይቋል።እኛ የትግራይ ሙስሊሞች ትግራዋይነታችን ምን ጠቀመን ? መሳጅዶቻችን ፈረሱ ፣ ዑለማዎቻችን ተሳደዱ ፣ ህጃባችን ተገፈፈ ፣ ተቋማችን ተነጠቅን ወዘተ ።ትግራዋይነታችን ጭቆና ሲያለብሰን ኢትዮጵያዊነታችን ከጭቆና እንድላቀቅ ይጥራል ። ትግራዋይነታችን መስጅድና መቀበሪያ ሲያሳጣን ኢትዮጵያወነታችን ግን መስጅድና መቀበሪ እንድናገኝ ይታገላል ።ይህ ኢትዮጵያውያን በሪያድ ያሰሙት ድምጽ ነው ። ይህ መሰል ድምጽ ኢትዮጵያዊነታችን እንድናፈቅር ብሄርተኝነትን እንድንጠላ ያደርጋል ።
Please wait, video is loading...

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ፍትህ መስገጃና መቀበሪያ ለተነፈጉ ለአክሱም ሙስሊሞች!!!!

Post by Ejersa » 20 Dec 2019, 06:51

Please wait, video is loading...
Hameddibewoyane wrote:
20 Dec 2019, 06:17
ትላንት በ ሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የብሄር ብሄሰቦች ቀን በዓል የተከበረ ሲሆን መስገጃና መቀበሪያ ለተነፈጉ ለአክሱም ሙስሊሞችም ፍትህ ተጠይቋል።እኛ የትግራይ ሙስሊሞች ትግራዋይነታችን ምን ጠቀመን ? መሳጅዶቻችን ፈረሱ ፣ ዑለማዎቻችን ተሳደዱ ፣ ህጃባችን ተገፈፈ ፣ ተቋማችን ተነጠቅን ወዘተ ።ትግራዋይነታችን ጭቆና ሲያለብሰን ኢትዮጵያዊነታችን ከጭቆና እንድላቀቅ ይጥራል ። ትግራዋይነታችን መስጅድና መቀበሪያ ሲያሳጣን ኢትዮጵያወነታችን ግን መስጅድና መቀበሪ እንድናገኝ ይታገላል ።ይህ ኢትዮጵያውያን በሪያድ ያሰሙት ድምጽ ነው ። ይህ መሰል ድምጽ ኢትዮጵያዊነታችን እንድናፈቅር ብሄርተኝነትን እንድንጠላ ያደርጋል ።
Please wait, video is loading...

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ፍትህ መስገጃና መቀበሪያ ለተነፈጉ ለአክሱም ሙስሊሞች!!!!

Post by Weyane.is.dead » 20 Dec 2019, 09:13

Apartheid is still alive in tigray. Everything is controlled by the adwa tplf. All other tigrayans are second class citizens.

Digital Weyane
Member+
Posts: 9833
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ፍትህ መስገጃና መቀበሪያ ለተነፈጉ ለአክሱም ሙስሊሞች!!!!

Post by Digital Weyane » 21 Dec 2019, 16:22

My country Tigray is a 100% Christian nation. The Muslims in Tigray are illegal aliens who came from Yemen seeking work. If the Muslims don't like living in Tigray aka Singapore, they should go back to Yemen! :evil: :evil:

Post Reply