የቻይናው አምባሳደር ተጠርተው ማብራሪያ ሊጠየቁ ይገባል !
Posted: 19 Dec 2019, 13:34
During a meeting PM AbiyAhmed had with Tigray native businesspeople who are serving as go-betweens with the TPLFites, he went as far as suggesting he could hand universities in Tigray over to the regional state, thus cutting federal resources, gossip says.
Minilik Salsawi
ቻይና ትግራይና የፌዴራሉ ሕገ መንግስት ?
የቻይናው አምባሳደር ተጠርተው ማብራሪያ ሊጠየቁ ይገባል !
የኢፌዲሪ ሕገ–መንግሥት የፌድራል መንግሥትን ሥልጣንና ተግባር በወሰነበት አንቀጽ 51 (4) የውጭ ግንኙነትን ስትራቴጂና ፖሊሲ ማውጣትና ማስፈጸም የፌድራል መንግሥቱ ሥልጣን መሆኑን በግልጽ ይደነግጋል።
የቻይና መንግስት ከኢትዮጵያ መንግስት እውቅናና ፈቃድ ውጪ ለፌዴራሉ መንግስት የውጪ ጉዳይና ኢንቨስትመት ቢሮ ሳታሳውቅ ባለስልጣናቷን ወደ ትግራይ ክልል ለመላክ አይሮፕላን ማሳፈሯ የሃገር ሉዓላዊነትን ከመድፈር ተለይቶ አይታይም።
የኢትዮጵያ መንግስት ከኤርፖርት የመለሳቸው የቻይና ባለስልጣናት የመንግስትን አሰራር በመጣስ ወደ መቀሌ ሊያቀኑ የነበሩ መሆኑ በውስጥ ጉዳያችን ንትርክ ተከትሎ ያሳዩን ንቀት ነው።
PM AbiyAhmed also said it is possible to cut flights to the region down to one or suspend federal subsidies and other public services to the regional state, claims gossip.
ወደ ሆንግኮንግም ሆነ ታይዋን ለመሔድ የሚፈልጉ የሃገራት ባለስልጣናት የቻይናን ፈቃድ እንደሚጠይቁ ሁሉ ቻይናም ወደ ማንኛውም የኢትዮጵያ ክልሎች ለመሔድ የፌዴራሉን መንግስት ፈቃድ መጠየቅ ነበረባት፤ በባለስልጣናቱ ላይ የተወሰደው እርምጃ ተገቢ ቢሆንም አምባሳደሯ ግን ማብራሪያ ሊሰጡ ግድ ይላል። #MinilikSalsawi
Minilik Salsawi
ቻይና ትግራይና የፌዴራሉ ሕገ መንግስት ?
የቻይናው አምባሳደር ተጠርተው ማብራሪያ ሊጠየቁ ይገባል !
የኢፌዲሪ ሕገ–መንግሥት የፌድራል መንግሥትን ሥልጣንና ተግባር በወሰነበት አንቀጽ 51 (4) የውጭ ግንኙነትን ስትራቴጂና ፖሊሲ ማውጣትና ማስፈጸም የፌድራል መንግሥቱ ሥልጣን መሆኑን በግልጽ ይደነግጋል።
የቻይና መንግስት ከኢትዮጵያ መንግስት እውቅናና ፈቃድ ውጪ ለፌዴራሉ መንግስት የውጪ ጉዳይና ኢንቨስትመት ቢሮ ሳታሳውቅ ባለስልጣናቷን ወደ ትግራይ ክልል ለመላክ አይሮፕላን ማሳፈሯ የሃገር ሉዓላዊነትን ከመድፈር ተለይቶ አይታይም።
የኢትዮጵያ መንግስት ከኤርፖርት የመለሳቸው የቻይና ባለስልጣናት የመንግስትን አሰራር በመጣስ ወደ መቀሌ ሊያቀኑ የነበሩ መሆኑ በውስጥ ጉዳያችን ንትርክ ተከትሎ ያሳዩን ንቀት ነው።
PM AbiyAhmed also said it is possible to cut flights to the region down to one or suspend federal subsidies and other public services to the regional state, claims gossip.
ወደ ሆንግኮንግም ሆነ ታይዋን ለመሔድ የሚፈልጉ የሃገራት ባለስልጣናት የቻይናን ፈቃድ እንደሚጠይቁ ሁሉ ቻይናም ወደ ማንኛውም የኢትዮጵያ ክልሎች ለመሔድ የፌዴራሉን መንግስት ፈቃድ መጠየቅ ነበረባት፤ በባለስልጣናቱ ላይ የተወሰደው እርምጃ ተገቢ ቢሆንም አምባሳደሯ ግን ማብራሪያ ሊሰጡ ግድ ይላል። #MinilikSalsawi