Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የትግራይ በጀት እና አውሮፕላን ጥበቃ ሃላፊዎች!!!!

Post by Hameddibewoyane » 19 Dec 2019, 10:28

በቀደም ዕለት አቶ ጌታቸው ረዳ ከትግራይ ሚዲያ ሃውስ ጋር ባደረገው ቃለምልልስ በእብሪት "ዶ/ር አብይ ስለ በጀት ምን አገባው! አውሮፕላን ወደ መቀሌ እንዳይበር ማድረግ አይችልም!" እያለ ሲፎክር የነበረው ያለ ምክንያት አይደለም። ከዚያ ይልቅ የፌደራል መንግስት ለክልሎች የሚሰጠውን የበጀት ድጎማ በሚወስነው የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ የመወሰን ስልጣኑን በበላይነት የተቆጣጠሩት የህወሓት አባላት እንደሆኑ ስለሚያውቅ ነው። ምክንያቱም የሁለቱም ሰዎች መደበኛ ሥራ በሃላፊነት የተመደቡበትን መስሪያ ቤት መምራት ሳይሆን በአዲስ አበባ የህወሓት ጉዳይ አስፈፃሚዎች ናቸው‼ ልብ ያለው ልብ ይበል‼