Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

“አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው!…” ጌታቸው ረዳ

Post by Hameddibewoyane » 18 Dec 2019, 04:19

ለአክሱም ሙስሊሞች የመስጅድና የመቃብር ቦታ የነፈጉ የትግራይ ፖለቲከኞች፤
በእስልምና ስም እንዲቆምሩ አንፈልግም።

የህወሓት ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያደረገው ውይይት ተብሎ በትግራይ ሚዲያ ሐውስ ላይ በሰጠው ቃለ-ምልል ላይ ያሳየው በሃይማኖት የማላገጥ ድርጊት፤ አይደለም ከእሱ ደረጃ ካለ ፖለቲከኛ ይቀርና ከማንም ጤነኛ ሰው አይጠበቅም፡፡ ስለ ብልጽግና ፓርቲ ለተጠየቀው ጥያቄ ምላሽ ሲሰጥ የብልጽግና ፓርቲን ኦሮሞ ፣ አማራ፣ወላይታ ወዘተ እንደማይቀበለው ከተናገረ በኋላ “አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው ምን ያህል ፕሮግራሙን እንደሚያውቀው” ይላል፡፡

አንድን የፖለተካ ፓርቲ ፕሮግራም መረዳት የሚችል፣ የመረዳት አቅም ያለው፣ ሕዝብ የለም በራሱ ሕዝብን መናቅና ዝቅ ማድረግ ቢሆንም፣ የባሰውና የከፋው ግን እሱ አማኝና ተከታይ ያልሆነበትን ሃይማኖት ላይ ማላገጡ ነው፡፡ This is a blasphemous utterance scoffing at Islam and grossly offensive to the conviction of the Muslims!

በጤነኛ አእምሮ የማይታሰብና በዐደባባይ፣ለዚውም በቴሌቪዥን የማይወራ! የፈጣሪን ስም የማያስነሳ ወሬ ላይ፣ ለዚያውም የራሱ ያልሆነን ዕምነት በመጠቀም፣ ፓርቲን ለማንኳሰስ ሃይማኖትን ማንከሰሻ መጠቀም በየትኛውም መለኪያ ስህተት ነው! ወንጀልም ነው፡፡ ለሞራልም ፍጹም ተቃራኒ የሆነ ጽያፍ ድርጊት ነው!
Murad Tadesse

Asanodik166
Member
Posts: 9
Joined: 03 Dec 2019, 07:43

Re: “አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው!…” ጌታቸው ረዳ

Post by Asanodik166 » 18 Dec 2019, 06:59

I couldn't believe my ears/eyes when he said. May be he is drunk or gone mad, highly frustrated lost control of himself...

EthioRedSea
Member
Posts: 4089
Joined: 31 Aug 2019, 11:55

Re: “አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው!…” ጌታቸው ረዳ

Post by EthioRedSea » 18 Dec 2019, 13:02

What is wrong with that? He should lead Ethiopia because he is liberal. By the way he is a Tigramara from Raya, with the right mix to lead Ethiopia.

Post Reply