Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

BREAKING NEWS ሰሚ ያጣው አዲስ አበባ ውስጥ በኢትዮጵያዊ ሴቶች ላይ የሚፈጸም ወንጀል::

Post by clear12 » 17 Dec 2019, 17:18

ሰሚ ያጣው በጴንጤ ነብይ ነን ባዮች በኢትዮጵያዊ ሴቶች ላይ የሚፈጸም ወንጀል:: በሃይማኖት ስም መጭበረበር የለም በሚል የዋህነት የተነሳ ብዙ ኢትዮጵያዊ ሴቶች በመናፍቃን ነብይ ነን ባዮችና በመንፈሱ የተለያየ ጥቃት ይደርስባቸዋል

Last edited by clear12 on 18 Dec 2019, 02:01, edited 1 time in total.



Post Reply