በመናፍቃን በኩል እየሱስ ነኝ እያለ በየጸበሉ ሰይጣን በሚለው ቲያትረኛ መንፈስ ተጠቂ ኢትዮጵያዊት
Posted: 17 Dec 2019, 01:04
በ21ኛው ክፍለዘመን በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ መናፍስታት ጦርነት የከፈቱ ይመስል ሰዎችን በአምልኮ ማስክ በተለያየ ቲዎሪ ውስጥ እነደቲያትር ገጽ ባህሪይ ስምን እየቀያየሩ ማጥቂያን ሲስተም ማስቆም የሚቻለው እንደጴንጤ እየሱስ ነኝ ባይ መንፈስ የሚያታልልበትን ማስክ ህዝብ ፊት እንደስለጠነው አለም ሲጋለጥ ነው:: ለዚህም ነው ዛሬ በሰለጠነው አለም እንደዚህ አይነት የመናፍሳታት ቲያትርና ሰዎችን ጥቃት የማይሰማው::