በመናፍቃን በኩል እየሱስ ነኝ እያለ በየጸበሉ ሰይጣን በሚለው ቲያትረኛ መንፈስ ተጠቂ ኢትዮጵያዊት
በ21ኛው ክፍለዘመን በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ መናፍስታት ጦርነት የከፈቱ ይመስል ሰዎችን በአምልኮ ማስክ በተለያየ ቲዎሪ ውስጥ እነደቲያትር ገጽ ባህሪይ ስምን እየቀያየሩ ማጥቂያን ሲስተም ማስቆም የሚቻለው እንደጴንጤ እየሱስ ነኝ ባይ መንፈስ የሚያታልልበትን ማስክ ህዝብ ፊት እንደስለጠነው አለም ሲጋለጥ ነው:: ለዚህም ነው ዛሬ በሰለጠነው አለም እንደዚህ አይነት የመናፍሳታት ቲያትርና ሰዎችን ጥቃት የማይሰማው::
Re: በመናፍቃን በኩል እየሱስ ነኝ እያለ በየጸበሉ ሰይጣን በሚለው ቲያትረኛ መንፈስ ተጠቂ ኢትዮጵያዊት
ጴንጤ እየሱስ ነኝ ባይ ቲያትረኛ መንፈስ በየጸበሉ ሰይጣን ነኝ እያለ የሚሰራውን ቲያትር ለመሸፋፈን ቅዱስ ነው ሊያስብሉት የሚችሉ ብዙ ማደናገሪያዎችንና ቲያትሮችን መድረክ ላይ ይሰራል ከነዚህም ውስጥ አንዱ ራሱ አጋንንት ሆኖ ካላገባሁሽ በማለት ሲያሳቃያቸው የነበሩትን ሰዎች መድረክ ላይ በመልቀቅ ማጭበርበር አንዲ ሲስተም ነው