
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!
ህወሃት የካቲት 11 ለማክበር 250 ሚልዮን ብር መድባ እየተንቀሳቀሰች ነው ። ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም ። በስራ እጦት ምክንያት ስራ ፍለጋ ወጣቱ ስደት ወጥቶ ቢቀር ደንታዋ አይደለም ። ህጻናት መማሪያ ክፍል አጥተው በዳስ በእባብ እየተነደፉ ያለ እወቀት ቢቀሩ አጀንዳዋ አይደለም። ህወሃት ህዝቡ በፈለገው መንገድ ቢያልቅ ትርጉም አይሰጣትም። በትግራይ ከህዝቡ ይልቅ የካቲት 11 ይከበራል ።


-
- Senior Member+
- Posts: 47266
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!
Le Ahiya Segeraaah???
-
- Member
- Posts: 4384
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!
This isn't their money. It is money stolen from the poor and other Regions of the country. They better save every penny for the rainy day...
-
- Member+
- Posts: 9681
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!
"Only when Saudi Arabia allows the building of a Church in Mecca that we Weyane will allow Tegaru Muslims to build a Mosque in Axum." --- (Our Great Leader Meles Zenawi -- 2006)