Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!

Post by Hameddibewoyane » 16 Dec 2019, 17:19

ህወሃት የካቲት 11 ለማክበር 250 ሚልዮን ብር መድባ እየተንቀሳቀሰች ነው ። ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም ። በስራ እጦት ምክንያት ስራ ፍለጋ ወጣቱ ስደት ወጥቶ ቢቀር ደንታዋ አይደለም ። ህጻናት መማሪያ ክፍል አጥተው በዳስ በእባብ እየተነደፉ ያለ እወቀት ቢቀሩ አጀንዳዋ አይደለም። ህወሃት ህዝቡ በፈለገው መንገድ ቢያልቅ ትርጉም አይሰጣትም። በትግራይ ከህዝቡ ይልቅ የካቲት 11 ይከበራል ።


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4384
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!

Post by Za-Ilmaknun » 16 Dec 2019, 17:25

This isn't their money. It is money stolen from the poor and other Regions of the country. They better save every penny for the rainy day...

Digital Weyane
Member+
Posts: 9681
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ህወሃት በኑሮ ውድነት የትግራይ ህዝብ ቢያልቅ ግድ የላትም!

Post by Digital Weyane » 17 Dec 2019, 04:02

"Only when Saudi Arabia allows the building of a Church in Mecca that we Weyane will allow Tegaru Muslims to build a Mosque in Axum." --- (Our Great Leader Meles Zenawi -- 2006)

Post Reply