Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ከህወሓት ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ በወቅታዊ ጉዳዮች ሰፊ ውይይት!!!!

Post by Ejersa » 16 Dec 2019, 15:31

Nothing new, TPLF have been crying for the past 16 months. Accept your loss we know it’s hard to swallow :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
16 Dec 2019, 14:43

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ከህወሓት ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ በወቅታዊ ጉዳዮች ሰፊ ውይይት!!!!

Post by Ejersa » 16 Dec 2019, 17:12

"በመጀመሪያ የጌታቸው ረዳ ኢሜይል አካውንት "ሃክ" አልተደረገም!" ያልከኝ እንከፍ ወደዬት ነህ? Nahusenay Belay ዋናው ነገር የጌቾ መናገር ነው። እሱ ሲናገር የህወሓትን የከለለው ግርዶሽ በከፊል ይከፈታል። በጌቾ ንግግርና አገላለጽ ውስጥ የህወሓትን ሴራና ስሜት ቁልጭ ብሎ ይታያል። ያም ሆኖ የዛሬው ቃለምልልስ ከወትሮው ለየት ያለ ነው። በጣም የገረመኝ ጌቾ "የዋልታ ቦርድ አባል ከሆንኩ 6 ወር ሆኖኛል። በዚህ ግዜ ውስጥ ዋላታ ውስጥ ለተሰራው ጥፋት እንደ አንድ የቦርድ አባል ተጠያቂ ነኝ" ብላ ጠረቀች። ከዚያ ጋዜጠኛዋ "ታዲያ ባለፈው 6 ወር በዋልታ ቴሌቪዥን በትግራይ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ ዘገባ ሲቀርብ የት ነበርክ?" ብላ ታፋጥጠዋለች "አይ የቦርድ አባል ከሆንኩ ገና 2 ወር ነው" ብሎ እርፍ። ደግማ ጫን ስትለው "አይ የዋልታ ቦርድ ሰብሳቢ ተስፋዬ ቤልጂጌ ነው። እሱን ጠይቂው!" ሌላ ጥያቄ ልትጠይቀው ስትል "ይበቃናል!" ብሎ እርፍ። የፕሮግራሙን የመዝጊያ ንግግር አድርጋ እስክትጨርስ መጠበቅ ተስኖት ተነስቶ ላሽ። አይ ጌቾ... እኔ ብሆን ኖሮ፤ መጀመሪያ አንድ ጠርሙስ ቮድካ አጠገቡ፣ የውሃ መጠጪያ ብርጭቆ ደግሞ ጠረጴዛ ላይ ዱቅ አደርጋለሁ። ከዛስ? ቃለምልልሱ ከመጀመሩ በፊት በቅድሚያ ደህና አድርጎ ከቮድካው እንዲጎነጭ አደርገዋለሁ። በመሃል ደግሞ እኔ ጥያቄ ስጠይቅ እሱ እንዲጎነጭ እነግርሃለሁ። ከጌች ጋር ኢንተርቪው ማድረግ ያኔ ነው‼ በቃ የነዳጅ ወፍጮ ታውቃላችሁ? ቮድካ እየተጎነጨ ስጠይቀው ጌቾ እንደ የናፍጣ ወፍጮ ተ..ተ..ተ..ተ...ተ..ተ...ተ..ተ..ተ..ተ ነው። የተቀረውን ጉዳ
Ejersa wrote:
16 Dec 2019, 14:43

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4384
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ከህወሓት ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ በወቅታዊ ጉዳዮች ሰፊ ውይይት!!!!

Post by Za-Ilmaknun » 16 Dec 2019, 17:29

They are now resorting to extortion and blackmailing. These hyenas won't rest until they are euthanized for good. If they had any credible evidence that makes any difference to their political status, we would have heard it in the past close to two years. They are the thieves and they are now deflecting. smh !

Post Reply