Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 16 Dec 2019, 03:21
ክርስትያኖች በአክሱም መስጅድ የማይሰራበት ምክንያት አንዴ የሙሴ ሌላ ጊዜ ደግሞ የማርያም ጽላት በከተማዋ በመኖሩ ነው ይላሉ ። የሚሉትን እውነት ነው ብለን እንኳ ብናምን ጽላቱ የወረደው ለሙሴ በእዮርሳሌም ነው ። ስለዚህ ጽላቱ ከእዮርሳሌም ወደ አክሱም ማን አመጣው ? ተሰርቆ ነው ?
ሌላው የዓለማችን ቅዱስ ስፍራ ከአክሱም ይልቅ እየሩሳሌም ነው ። በእየሩሳሌም የሰለሞን ቤተ መቅደስ አጠገብ ግን አል-አቅሳ መስጅድ መኖሩን ልብ ማለት ያስፈልጋል ።
ለድንግል ማርያም ይበልጥ ክብሯን የሚነካትስ በአክሱም ያሉት መጠጥና ጭፈራ ቤቶች ናቸው ወይስ መስጅድ ነው ? ሴሰኝነትና ማርያም ምን ያገናኛቸዋል ?
ይህን የምንለው በአክሱም መስጅድ ላለመስራት በተጠቀሱት ምክንያቶች ሳቢያ አለመሆናቸውን ጠፍቶን አይደለም ። ይልቅ እነዚህ ምክንያቶች ሽፋን መሆናቸውን በደምብ እናውቃለን ።[/size]

-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 16 Dec 2019, 11:34
Hameddibewoyane wrote: ↑16 Dec 2019, 03:21
ክርስትያኖች በአክሱም መስጅድ የማይሰራበት ምክንያት አንዴ የሙሴ ሌላ ጊዜ ደግሞ የማርያም ጽላት በከተማዋ በመኖሩ ነው ይላሉ ። የሚሉትን እውነት ነው ብለን እንኳ ብናምን ጽላቱ የወረደው ለሙሴ በእዮርሳሌም ነው ። ስለዚህ ጽላቱ ከእዮርሳሌም ወደ አክሱም ማን አመጣው ? ተሰርቆ ነው ?
ሌላው የዓለማችን ቅዱስ ስፍራ ከአክሱም ይልቅ እየሩሳሌም ነው ። በእየሩሳሌም የሰለሞን ቤተ መቅደስ አጠገብ ግን አል-አቅሳ መስጅድ መኖሩን ልብ ማለት ያስፈልጋል ።
ለድንግል ማርያም ይበልጥ ክብሯን የሚነካትስ በአክሱም ያሉት መጠጥና ጭፈራ ቤቶች ናቸው ወይስ መስጅድ ነው ? ሴሰኝነትና ማርያም ምን ያገናኛቸዋል ?
ይህን የምንለው በአክሱም መስጅድ ላለመስራት በተጠቀሱት ምክንያቶች ሳቢያ አለመሆናቸውን ጠፍቶን አይደለም ። ይልቅ እነዚህ ምክንያቶች ሽፋን መሆናቸውን በደምብ እናውቃለን ።