Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ፍትህ ለአክሱም ሙስሊሞች!!!!

Post by Hameddibewoyane » 16 Dec 2019, 03:21

ክርስትያኖች በአክሱም መስጅድ የማይሰራበት ምክንያት አንዴ የሙሴ ሌላ ጊዜ ደግሞ የማርያም ጽላት በከተማዋ በመኖሩ ነው ይላሉ ። የሚሉትን እውነት ነው ብለን እንኳ ብናምን ጽላቱ የወረደው ለሙሴ በእዮርሳሌም ነው ። ስለዚህ ጽላቱ ከእዮርሳሌም ወደ አክሱም ማን አመጣው ? ተሰርቆ ነው ?

ሌላው የዓለማችን ቅዱስ ስፍራ ከአክሱም ይልቅ እየሩሳሌም ነው ። በእየሩሳሌም የሰለሞን ቤተ መቅደስ አጠገብ ግን አል-አቅሳ መስጅድ መኖሩን ልብ ማለት ያስፈልጋል ።

ለድንግል ማርያም ይበልጥ ክብሯን የሚነካትስ በአክሱም ያሉት መጠጥና ጭፈራ ቤቶች ናቸው ወይስ መስጅድ ነው ? ሴሰኝነትና ማርያም ምን ያገናኛቸዋል ?

ይህን የምንለው በአክሱም መስጅድ ላለመስራት በተጠቀሱት ምክንያቶች ሳቢያ አለመሆናቸውን ጠፍቶን አይደለም ። ይልቅ እነዚህ ምክንያቶች ሽፋን መሆናቸውን በደምብ እናውቃለን ።
[/size]

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ፍትህ ለአክሱም ሙስሊሞች!!!!

Post by Hameddibewoyane » 16 Dec 2019, 11:34


Hameddibewoyane wrote:
16 Dec 2019, 03:21
ክርስትያኖች በአክሱም መስጅድ የማይሰራበት ምክንያት አንዴ የሙሴ ሌላ ጊዜ ደግሞ የማርያም ጽላት በከተማዋ በመኖሩ ነው ይላሉ ። የሚሉትን እውነት ነው ብለን እንኳ ብናምን ጽላቱ የወረደው ለሙሴ በእዮርሳሌም ነው ። ስለዚህ ጽላቱ ከእዮርሳሌም ወደ አክሱም ማን አመጣው ? ተሰርቆ ነው ?

ሌላው የዓለማችን ቅዱስ ስፍራ ከአክሱም ይልቅ እየሩሳሌም ነው ። በእየሩሳሌም የሰለሞን ቤተ መቅደስ አጠገብ ግን አል-አቅሳ መስጅድ መኖሩን ልብ ማለት ያስፈልጋል ።

ለድንግል ማርያም ይበልጥ ክብሯን የሚነካትስ በአክሱም ያሉት መጠጥና ጭፈራ ቤቶች ናቸው ወይስ መስጅድ ነው ? ሴሰኝነትና ማርያም ምን ያገናኛቸዋል ?

ይህን የምንለው በአክሱም መስጅድ ላለመስራት በተጠቀሱት ምክንያቶች ሳቢያ አለመሆናቸውን ጠፍቶን አይደለም ። ይልቅ እነዚህ ምክንያቶች ሽፋን መሆናቸውን በደምብ እናውቃለን ።


Post Reply