Page 1 of 1

ታርክ የልተጻፈለት በለታርኩ፣ የኦሮሞ ፈረሳኛ

Posted: 14 Dec 2019, 14:22
by DefendTheTruth
የጎንደር ገበሬ ከጠመንጃው በላይ የምቀርበው የለም ይባላል፣ በዝያውም ልክ፣ የሸዋ ኦሮሞ ከፈረሱ በላይ የምቀርበው የለም ብባል ስህተት አይመስለኝም.

የአደዋም ድል ቀን ተነስ ክተት ስባል ተነሳ፣ እዛው ነበረ፣ ስጋፈጣውም ዋለ፣ ለአገር ሉኣላዊነት መስዋእትነት ከፈለ፣
የኖቤል ሽልማት ቀንም ተነስ ስባል ተነሳ፣ እዛው ነበረ፣ቀኑንም ስያደምቅ ዋለ.
የሸዋው ኦሮሞ ፈረሳኛ ታርኩ ግን ገና አልተጻፈም፣ ግን ትልቁ በለታርክ ነው.


Re: ታርክ የልተጻፈለት በለታርኩ፣ የኦሮሞ ፈረሳኛ

Posted: 14 Dec 2019, 14:41
by DefendTheTruth
In Showa (perhaps also somewhere else, like around Jimma Abbaa Jifaar) many men are named after their horse's name (sometimes if they don't have a child after which they could be named, or even if they had one, then they are named after the horse instead of the son).

Examples are:
Abbaa Daamaa,
Abbaa Booraa,
Abbaa Magaal,
Abbaa Daffaar,
Abbaa Gurraachaa,
Abbaa Bulloo,
Abbaa Booqaa, fi kkf.,