Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 10410
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እያለ ኢትዮጵያን የሚበታትን እና ለመፍረስ የሚዳርጋት ስጋት የለም- ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

Post by MINILIK SALSAWI » 14 Dec 2019, 09:07

በሀገራችን ውስጥ አልፎ አልፎ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ከጀርባ ባሉ ስውር እጆች በሚደገፉ ኃይሎች ወይንም ቡድኖች የሚፈጠሩ ግጭቶች ቢኖሩም የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እያለ ኢትዮጵያን የሚበታትን እና ለመፍረስ የሚዳርጋት ስጋት የለም – ጀነራል ብርሃኑ ጁላ :- ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

Read Full Article - https://mereja.com/amharic/v2/181212