Page 1 of 1

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት "የዋልታ ዘገባ ሆነ ተብሎ የተፈጸመ ሴራ ነው" ያለ ሲሆን ጉዳዩንም በቸልታ እንደማያልፈው አስታውቋል!

Posted: 13 Dec 2019, 13:47
by Hameddibewoyane
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት "የዋልታ ዘገባ ሆነ ተብሎ የተፈጸመ ሴራ ነው" ያለ ሲሆን ጉዳዩንም በቸልታ እንደማያልፈው አስታውቋል: BBC አማርኛ
የሴራው ጠንሳሽ እዓለም ገብረዋህድ ነው። ደፂዬ ስሞትልህ? አናቱን በለው! ጫረው! አባርረው! አንጨርጭረው!.... "ሴራው የተፈፀመው በሌላ አካል ነው" የምትል ከሆነ ግን መልሱ "የሞተን ውሻ ማንም አይደበድብም!" የሚል ነው!

https://www.bbc.com/amharic/news-507819 ... GlZNnDfNoo

Re: የትግራይ ክልላዊ መንግሥት "የዋልታ ዘገባ ሆነ ተብሎ የተፈጸመ ሴራ ነው" ያለ ሲሆን ጉዳዩንም በቸልታ እንደማያልፈው አስታውቋል!

Posted: 13 Dec 2019, 14:18
by Digital Weyane
We Weyane created the fake news story and fed it to the enemy media to make them look like liars when we later show that Debrix is still alive and kicking. :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

We Weyane are smarter than your smart phones.
:mrgreen: :mrgreen: