Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት "የዋልታ ዘገባ ሆነ ተብሎ የተፈጸመ ሴራ ነው" ያለ ሲሆን ጉዳዩንም በቸልታ እንደማያልፈው አስታውቋል!

Post by Hameddibewoyane » 13 Dec 2019, 13:47

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት "የዋልታ ዘገባ ሆነ ተብሎ የተፈጸመ ሴራ ነው" ያለ ሲሆን ጉዳዩንም በቸልታ እንደማያልፈው አስታውቋል: BBC አማርኛ
የሴራው ጠንሳሽ እዓለም ገብረዋህድ ነው። ደፂዬ ስሞትልህ? አናቱን በለው! ጫረው! አባርረው! አንጨርጭረው!.... "ሴራው የተፈፀመው በሌላ አካል ነው" የምትል ከሆነ ግን መልሱ "የሞተን ውሻ ማንም አይደበድብም!" የሚል ነው!

https://www.bbc.com/amharic/news-507819 ... GlZNnDfNoo

Digital Weyane
Member+
Posts: 9822
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የትግራይ ክልላዊ መንግሥት "የዋልታ ዘገባ ሆነ ተብሎ የተፈጸመ ሴራ ነው" ያለ ሲሆን ጉዳዩንም በቸልታ እንደማያልፈው አስታውቋል!

Post by Digital Weyane » 13 Dec 2019, 14:18

We Weyane created the fake news story and fed it to the enemy media to make them look like liars when we later show that Debrix is still alive and kicking. :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

We Weyane are smarter than your smart phones.
:mrgreen: :mrgreen:

Post Reply