Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 13 Dec 2019, 10:59
"በቀደም እለት ዋልታ TV ውስጥ የህወሓት ሴል አለ" ብለናችሁ ነበር። እነዚህ ሰዎች ናቸው ዛሬ "ዶ/ር ደብረፂዮን ባልታወቀ ምክንያት ሞተ" ብለው የፃፉት። ይህን የሃሰት መረጃ ከለጠፉ በኋላ ወዲያው አጥፍተውታል። ምክንያቱም ዋና አላማቸው ህዝብን ግራ ማጋባት ነውና። ዋናው ነገር ዶ/ር ደብረፂዮን ሞተ የተባለው ዜና ሃሰት መሆኑ ታውቆ ዋልታ ቲቪ ራሱን እንዲያፀዳ ማድረግ ነው::
ስዩም ተሾመ

-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 13 Dec 2019, 11:22
ሰበር ዜና፦ "ዋልታ ቲቪ ባልታወቀ ምክንያት ሞተ!
ይህ ቃለምልልስ አሁን የተደረገ ነው!
ጋዜጠኛ፦ "ሃሎ አቶ ጌታቸው! 'ዶ/ር ደብረፂዮን ሞቷል' በሚለው ዜና ላይ አስተያየት እንዲሰጡን ፈልገን ነበር?"
ጌታቸው ረዳ፦ "ማን ነው እንዲህ ብሎ የዘገበው?"
ጋዜጠኛ፦ "ዋልታ!"
ጌታቸው ረዳ፦ "ዋልታ ራሱ ነው የሞተው! 'ዋልታ ሞተ' ብለሽ ዘግቢው!"
-
Hawzen
- Member+
- Posts: 7274
- Joined: 07 Jun 2012, 05:03