ሙሉ በሙሉ በአድዋ ክላን /Adowa Clan/ የቅኝ ግዛት ቁጥጥር የዋለው የደጉዓ ተምቤን ህዝብ!!
Posted: 12 Dec 2019, 09:43
ሙሉ በሙሉ በአድዋ ክላን /Adowa Clan/ የቅኝ ግዛት ቁጥጥር የዋለው የደጉዓ ተምቤን ህዝብ!!
ይህ የምታዩት ስም ዝርዝር በትግራይ ክልል ደጉዓ ተምቤን ወረዳ በህወሓት የተሾሙ ካድሬዎች ማንነት የሚገልፅ ሲሆን ከተምቤን ተወላጆች ተልኮልን በዓምዶም ገብረስላሴ የፌስቡክ ገፅ የተለጠፈ ነው። ካድሬዎቹ ቢያስተባብሉም እውነታው ግን እሱ ነው።

ይህ የምታዩት ስም ዝርዝር በትግራይ ክልል ደጉዓ ተምቤን ወረዳ በህወሓት የተሾሙ ካድሬዎች ማንነት የሚገልፅ ሲሆን ከተምቤን ተወላጆች ተልኮልን በዓምዶም ገብረስላሴ የፌስቡክ ገፅ የተለጠፈ ነው። ካድሬዎቹ ቢያስተባብሉም እውነታው ግን እሱ ነው።
