Page 1 of 1

ከወረድኩ አይቀር "ወራዳ" እስክባል እታገላለሁ!!!!

Posted: 11 Dec 2019, 20:43
by Hameddibewoyane
የትግራይ ክልል ቲቪ ዜናዎች:-

ዜና አንድ:- በኦስሎ የሚኖሩ ኤርትራውያንና ኢትዮጵያውያን ዶክተር ዐቢይ የኖቤል ሽልማት አይገባቸውም" በማለት ተቃውሟቸውን አሰሙ።

ዜና ሁለት:- ኢትዮጵያ ያለምንም ምክንያት ኢንተርኔት መዝጋቷን ማቆም አለባት" በማለት ሚስተር ኬ ተናገሩ።

ዜና ሶስት:- CPJ በኢትዮጵያ የመናገር ነፃነት እየተጣሰ መሆኑን ገለፀ።

አይ ህውሓት!!!

አንዳንድ ጊዜ ሳስባት "ከወረድኩ አይቀር "ወራዳ" እስክባል ድረስ መታገል ይኖርብኛል" ብላ የወሰነች ይመስለኛል።