Page 1 of 1

#ሰበር_ዜና መቀሌ ጨረቃ ጨርቅ ፋብሪካ በወጣቶች ቃጠሎ ደረሰበት።.. በትህነግ(ህወሓት) አፈና ጫፍ የደረሱ ወጣቶች እንደሆኑ እየተነገረ ነዉ።

Posted: 10 Dec 2019, 14:04
by MatiT
#ሰበር_ዜና

መቀሌ ጨረቃ ጨርቅ ፋብሪካ በወጣቶች ቃጠሎ ደረሰበት።

የአደጋዉ መንስኤ ደግሞ.. በትህነግ(ህወሓት) አፈና ጫፍ የደረሱ ወጣቶች እንደሆኑ እየተነገረ ነዉ።

ፈላስፎች... አንድ ሰው በሌሎች ላይ የሚያደረጋቸውን ችግሮች እንዲረዳ ህመሙንና ቁስሉን እቤቱ ድረስ ውሰድለት ይላሉ ። Picture

Great intelligence 😉

Re: #ሰበር_ዜና መቀሌ ጨረቃ ጨርቅ ፋብሪካ በወጣቶች ቃጠሎ ደረሰበት።.. በትህነግ(ህወሓት) አፈና ጫፍ የደረሱ ወጣቶች እንደሆኑ እየተነገረ ነዉ።

Posted: 10 Dec 2019, 23:32
by Digital Weyane
I'm glad that my family in Adwa did their Christmas shopping before the fire.