Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 08 Dec 2019, 21:56
የአሁኑ እንጃ እንጂ፣ በመለስ ዜናዊ ጊዜ በመላው የዓለም ዙርያ ባሉ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች የደህንነት ዘርፉ ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ በአድዋ ተወላጆች የተይዘ ነበር።
ይህ የውጪው ጉዳይ ሲሆን፣ ትግራይም እግርና እጅዋን አስረው እያሰቃይዋት የሚገኙት የስብሃት ነጋ የአድዋ ተወላጅ ሹመኞች ናቸው።
ታድያ አንድ ጊዜ ስብሃት ነጋ የተባሉት የህወሃት ባለቤት የአድዋ ሰዎችን ስብስበው፣ "በእናንተ ስንፍና ህወሓት ስልጣንዋን ብትለቅ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ የትግራይ ተወላጆችን፣ የትግራይ ተወላጆች ደግሞ እናንተ የአድዋ ተወላጆችን አሳደው እንደሚያጠፏችሁ እወቃችሁ ድርጅታችሁን ጠብቁ" ብለው አስጠንቅቀው ነበር።
ለአብነት ያክል ነብዩ ስሑል ሚካኤል የተባለው እጅግ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ምሁር የተንቤን ህዝብ በአድዋ ካድሬዎች መገዛት አቅለሽልሾት የኛ ሰው የት ሂዶ ነው በስብሃት ነጋ ካድሬዎች የምንገዛው በማለት የሚከተለውን በማስረጃነት ለቋል።
የስብሃት ነጋ ህወሓት በትግራይ ህዝብ እየፈፀመው ካለ አፈና ይህ ተምቤን ላይ እያየነው ያለ ኣፓርታይድ አገዛዝ ብሁሉም የትግራይ ወረዳዎች የበሳ እንደሆነ እኔ እያየሁት ያደኩት ምስክር ነኝ።
ኢትዮጵያዊነት ከዘር በላይ ነው!!!

-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9680
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Post
by Digital Weyane » 09 Dec 2019, 01:58
We Digital Weyane are all from Adwa and we share common feelings of resentment towards the Amhara people for depriving us of a much needed Italian development by fighting against the Italian forces whom we had welcomed to Adwa with open arms, hearts, flowers and religious ritual.
If the Wesf'aatam Amhara never had fought against our Italian guests in Adwa, we Weyane would have gotten modern cities and development in Tigray today. The Shabo are so stupid for hating the Italians. We Weyane on the other hand love the Italians to death. Next time Italians invade Tigray, please please stop fighting them. They are our guests of honor.
