BREAKING NEWS የዝሙት ባሪያ ኢትዮጵያውያን ሴቶች
Posted: 07 Dec 2019, 07:07
ብዙ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ዐምልኮን(religion) ማስክ ያደረገ የክፉ መናፍስት(negative energy/spirit) የዝሙት ስሜቱ ጥቃት ሰለባ ናቸው:: ይህ በዜጎች ላይ የሚደርስ ጥቃት በህብረተሰባችን መካከል በሚዲያ ስላልተጋለጠ በሰለጠነው 21ኛው ክፍለ ዘመን ብዙ ዜጎች ሲጠቁበት ይታያል::