Page 1 of 1

በአሁኑ ወቅት ህወሀት የቀራት ብቸኛ መሣሪያ ለ27 አመታት የዘረፈችው ገንዘብ ብቻ ነው ።/ አሁን ለህወሀት ሁለት ምርጫ ቀርቧል !!

Posted: 03 Dec 2019, 09:35
by MatiT
አሁን ለህወሀት ሁለት ምርጫ ቀርቧል !!

ወይ መግደርደሩን ትቶ ከብፓ ጋር መቀላቀል እና በሚሰጣት ድርሻ መሠረት መንቀሳቀስ

ወይ ከኦነግ እና ከሌሎችም ኃይሎች ጋር መተባበር የፌዴራሊስቱን ካምፕ ተቀላቅሎ የድርሻን ማበርከት

እንጂ አሁን እየተንቀሳቀሰች እንዳለው ዝም ብላ ከእነ አየለ ጫሚሶ እና ቶሎሳ ተስፋዬ ጋር ያላቻ ጋብቻ መሥርቼ ወደ ቀድሞ የበላይነቴ እመለሣለሁ የሚለውን ህልም ብታቆም ይሻላታል ።

በአሁኑ ወቅት ህወሀት የቀራት ብቸኛ መሣሪያ ለ27 አመታት የዘረፈችው ገንዘብ ብቻ ነው ።

ገንዘብ ደግሞ የህዝብን ድምፅና ድጋፍ አይገዛም ባይሆን ህዝብን ሰላም የሚነሳ ሽብር ለመፈፀም ይረዳ ይሆናል ።

Re: በአሁኑ ወቅት ህወሀት የቀራት ብቸኛ መሣሪያ ለ27 አመታት የዘረፈችው ገንዘብ ብቻ ነው ።/ አሁን ለህወሀት ሁለት ምርጫ ቀርቧል !!

Posted: 03 Dec 2019, 10:19
by Asanodik166
I think some kind of ultimatum should be officially
given to tplf by pp.

Re: በአሁኑ ወቅት ህወሀት የቀራት ብቸኛ መሣሪያ ለ27 አመታት የዘረፈችው ገንዘብ ብቻ ነው ።/ አሁን ለህወሀት ሁለት ምርጫ ቀርቧል !!

Posted: 03 Dec 2019, 12:54
by MatiT
Pp needd to shut down everything that belongs to tplf in Ethiopia and then hit where it hurts the most