Page 1 of 1

የኣሻንጉሊቶች ስብሰባ!

Posted: 02 Dec 2019, 09:11
by Ejersa
የህወሓት ስብሰባ ራስዋ ያደራጀቻቸውና ኣጋሮች መርጣ ስብሰባ ጠርታለች !
*ኦነግ
*ኦፌኮ
*ኦብነግ
*ሲኣን
*ኢሴዶፓ ከኣምባገነንዋና የኣፋኙ ርእዮት ኣለም "ኣብዮታዊ ዲሞክራሲ" ባለቤት ህወሓት ስብሰባ ኣንገኝም ብለዋል።

የትግራይ ሓቀኛ ተፎካካሪዎች
*ዓረና
*ዓዴፓ
*ትዴት በስብሰባው እንዲገኙ ኣልተጠሩም።

የተጠሩት ህወሓት ጠፍጥፋ የሰራቻቸው ናቸውና እነ ኣየለ ጫሚሶና ኣምሳያዎቻቸው ናቸው።

ለምሳሌ፦ የስብሰባው ኣዘጋጅ ኮሚቴ ብሎ ፊርማው ያስቀመጠው ሰውየ ኣቶ ተሎሳ ተስፋዬ የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስ(ኦህኮ) ከዶ/ር መረራ ቀምተው ያስረከቡትና ኣገልጋያቸው ነው።

እና ህወሓት 40 ራስዋ የፈጠረቻቸው ድርጅቶች በመቐለ ስብሰባ ለማካሄድ ተዘጋጅታለች።
ህወሓት ከነዚ ራስዋ የሰራቻቸው ኣሻንጉሊት ድርጅቶች ብትወሃሃድ መልካም ነበር"

Re: የኣሻንጉሊቶች ስብሰባ!

Posted: 02 Dec 2019, 09:54
by Ejersa
Ejersa wrote:
02 Dec 2019, 09:11
የህወሓት ስብሰባ ራስዋ ያደራጀቻቸውና ኣጋሮች መርጣ ስብሰባ ጠርታለች !

*ኦነግ
*ኦፌኮ
*ኦብነግ
*ሲኣን
*ኢሴዶፓ ከኣምባገነንዋና የኣፋኙ ርእዮት ኣለም "ኣብዮታዊ ዲሞክራሲ" ባለቤት ህወሓት #ስብሰባ_ኣንገኝም ብለዋል።

የትግራይ ሓቀኛ ተፎካካሪዎች
*ዓረና
*ዓዴፓ
*ትዴት በስብሰባው እንዲገኙ ኣልተጠሩም።

የተጠሩት ህወሓት ጠፍጥፋ የሰራቻቸው ናቸውና እነ ኣየለ ጫሚሶና ኣምሳያዎቻቸው ናቸው።

ለምሳሌ፦ የስብሰባው #ኣዘጋጅ_ኮሚቴ ብሎ ፊርማው ያስቀመጠው ሰውየ ኣቶ ተሎሳ ተስፋዬ የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስ(ኦህኮ) ከዶ/ር መረራ ቀምተው ያስረከቡትና ኣገልጋያቸው ነው።

እና ህወሓት 40 ራስዋ የፈጠረቻቸው ድርጅቶች በመቐለ ስብሰባ ለማካሄድ ተዘጋጅታለች።
ህወሓት ከነዚ ራስዋ የሰራቻቸው ኣሻንጉሊት ድርጅቶች ብትወሃሃድ መልካም ነበር"