Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የየካቲት 11 በዓል በ250 ሚሊዮን ዶላር ማክበር!

Post by Hameddibewoyane » 30 Nov 2019, 21:09

ትግራይ ውስጥ ህፃናት በዚህ መልክ ትምህርት እየተማሩ ህወሓት ደግሞ በመጪው የካቲት 11።ድል ባለ ድግስ የቁም ተስካር ልትበላና ካድሬዎቹዋንም ሰብስባ ልታስበላ ከዘረፈቻቸው የኢትዮጵያ ህዝብ ገንዘብ 250 ሚሊዮን ብር መድባ ሽር ጉድ እያለች እንደሆነ ሰምተናል።