Page 1 of 1

የወያኔ ቡችላ አሉላ ሰለሞን የሰሞኑ ከበሮ ድለቃ!

Posted: 30 Nov 2019, 11:48
by Hameddibewoyane
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምርጫውን ካጭበረበረ መኖሪያው የሚሆነው አስመራ ወይም ሚድሊስት ይሆናል።ምርጫውን ካላጭበርበረ ግን ጅማ ላይ ቁጭ ብሎ በሰላም ቀዝቃዛ ቢራውን እየጠጣ መኖር ይችላል"
አሉላ ሰለሞን

በርእግጥ አንተን በክፋት ጠምቀው ያሳደጉህ ህወሓት ጌቶችህ አንዱዋን ሲፈቱ ሌላዋን ሲያገቡና በየመጠጥ ቤቱ ስለሚዝረከረኩ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይም እንደዛ መስሎህ ይሆናል። እነ ስብሐት ነጋ ቢራ ገልብጠው መለኪያ እንደጨበጡ፣የጠጡበትን ሂሳብ እንኳን ሳያወራርዱ፣እቢሮአቸው ላይ የሰቀሉትን ኮት ሳያወርዱ ተጠራርገው ከፌደራል እንደ ተባረሩ ላንተ መንገር አያስፈልግም። ለማንኛውም አንተ ምን ሃሳብ አለብህ የህወሓት ቅምጦችን እየጠበክ የምትወረወርልህን ቅንጥብጣቢ እየቃረምክ ህይወትህን ግፋ።



Re: የወያኔ ቡችላ አሉላ ሰለሞን የሰሞኑ ከበሮ ድለቃ!

Posted: 30 Nov 2019, 20:42
by Ejersa